Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ማዕድን ቀጣዩ የኢትዮጵያ ጉሮሮ – “የሕዝብ ሃብት ለሚያባክኑ ዝምታ የለም” ታከለ ኡማ
News

ማዕድን ቀጣዩ የኢትዮጵያ ጉሮሮ – “የሕዝብ ሃብት ለሚያባክኑ ዝምታ የለም” ታከለ ኡማ

Ethioreview newsEthioreview news—May 17, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ከለፈው ዓመት ጀምሮብኈራዊ ባንክ የወርቅ መቀበያ ክፍያን ሰላሳ በመቶ ከፍ ማድረጉ እንደ አቅርቦቱ እንዲጨምር አድርጎታል። ከዚህም በላይ አሁን ላይ በዓለም የወርቅ ግብይት በግራም እስከ ስልሳ ዶላር /የሚቀያየር ነው/ መሆኑ ወርቅ ቢሰራበት ከፍተና ገቢ እንደሚያስገኝ ጥርጥር የለውም። የብሄር ፖለቲካ መጋኛ የመታት ኢትዮጵያ ሃብቷን እንዳትጠቀምና ዜጎቿን ለመታደግ እንቅፋት ቢገጥማትም ባለፉት አስር ወራት በዘርፉ የታየው እድገት በንፅፅር አድጓል። ለዚህም ይመስላል ወርቅ ” ቀጣዩ የኢትዮጵያ ጉሮሮ” እየተባለ ያለው።

ዛሬ ላይ ማእድን በተለይም ወርቅ የኢትዮጵያ ጉሮሮ እየሆነ መምጣቱን አሃዞች ያሳያሉ። የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ታከለ ዑማ ከሳምንት በፊት በማህበራዊ ገጻቸው ላይ “ስለማደግና ባለን ላይ ስለመጨመር እያሰብን የሀገርና የህዝብ ሀብት ይዞ ማባከንን አንታገስም” በሚል ዘርፉን በሚቻለው ሁሉ ተንቀሳቅሶ የገቦ ምንጭ ለማድረግ እንደሚሰራ አመልክተው ነበር።

በታናናሽ ከተሞች የአስተዳዳሪነትን ስራ ጀምረው ከለውጡ ማግስት አዲስ አበባን በከንቲባነት የመሩት ታከለ ኡማ፣ሰሞኑንን ይፋ እንዳደረጉት ከፖሊሲ ማሻሻያ በሁዋላ ኢትዮጵያ ባለፉት ተከታታይ ወራት ለውጭ ገበያ አቅርባ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ካገኘችባቸው ዘርፎች መካከል የማዕድኑ ኤክስፖርት በተለይም ከወርቅ የተገኘው ገቢ ጨምሯል።

ባለፉት 10 ወራት ብቻ ከ5 ሺህ 921 ነጥብ 52 ኪሎ ግራም የማዕድን ምርት ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ታቅዶ 6 ሺህ 785 ነጥብ 42 ኪሎ ግራም ያህል ወርቅ ለሽያጭ ማቅረብ ተችሏል። በዚሁ አሃዝ መሰረት 513 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል። ለማግኘት የታቀደው 501 ነጥብ 73 ሚሊየን ዶላር በመሆኑ ከዕቅድ በላይ ሆኗል። ከወርቅ ብቻ የተገኘው 504 ነጥብ 73 ሚሊየን ዶላር ነው። ገቢው እንደሚያሳየው ወርቅ ቡናን እየተካ መሆኑንን ነው።


ጠላት አይኑን የጣለበትና ያንሰራራው የማዕድን ወጪ ንግድ

ጠላት አይኑን የጣለበትና ያንሰራራው የማዕድን ወጪ ንግድ

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ኢትዮጵያ ወርቅ፣ፕላቲኒየም፣ኒኬልና ታንታለምን የመሰሉ የማዕድን ሃብት እንዳላት በታሪክ የሚታወቅ ቢሆንም የማዕድን ዘርፉ ግን ገና ብዙ እንዳልተሰራበትና ለሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገት የሚጠበቅበትን አስተዋፅኦ እያበረከተ እንዳልሆነ ከኢትዮጵያ ማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በተለያዩ ግዚያት የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። እ.ኤ.አ በ2014 ሃገሪቱ ከማዕድን የወጪ ንግድ 541 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ያገኘች ቢሆንም እ.ኤ.አ ከ2015 አስከ 2019 ባለው ግዜ…


ታከለ ኡማ ስኬቱን ባነሱበት መግለጫቸው ለማልማት ፈቃድ ወስደው ወደስራ መግባት ያልቻሉ ፣ ስራውን በተጓተተ መልኩ ያከናወኑ እና ቃል በገቡት መሰረት ማከናውን ያልቻሉ ስልሳ ሶስት ተቋማት ፈቃድ ተነጥቀው መሰናበታቸውን አመልክተዋል። ፖሊሲው ለሚሰሩ ምቹ አድርጎ ገቢን ለማተናከር የተሰራውን ያህል ውላቸውን አክብረው ባልተገኙት ላይም በተመሳሳይ ደረጃ እርምጃ መወሰዱን ገልጸዋል።

መግለጫውን ከመስጠታቸው ቀደም ብለው “ከዚህ ቀደም የተፈጥሮ ጋዝ፣ የነዳጅ ድፍድፍ የማዕድን ፍለጋና ማልማት ፈቃድ ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደወሰድን ሁሉ አሁንም የህዝብ ሀብት ይዘው ወደ ስራ ያልገቡ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዳችን የሚቀጥል ይሆናል።በቅርቡም፦ የገቡትን ውልና ስምምነት ማክበር ባለመቻላቸው ፈቃዳቸውን የተነጠቁ ተቋማትን ዝርዝር ይፋ የምናደርግ ይሆናል” በሚል አስጠንቀቀው ነበር።

“የህዝብ ሀብትን ማባከን ከፈቃድ ስረዛ በላይ በህግ ፊት የሚያስጠይቅም ይሆናል፤ምክያቱም ስለ ዕድገት እና ብልፅግና ማሠብ ኢንዱስትሪ ዕድገት እና መስፋፋት ፣ ከግብርና ምርታማነት እንዲሁም የወጪ ንግድ በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግን ይጠይቃል።መንግሥትም የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ዕድገት መሰረት መሆኑን አምኖ አንዱ የዕድገታችን ምሶሶ ያደረገውም ለዚህ ነው።ምሶሶው እንዲጠነክርም ህግ እያስከበርን፣ያለንን እያዳበርንና አዲስ ነገር እየጨመርን የምንጓዝ ይሆናል” ሲሉ የማዕድን ዘርፉ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጠው ሚኒስትሩ አክለው ገልጸዋል

የሚድሮክ ለገደንቢ ወርቅ 537 ኪ.ሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉን ገልጸዋል። ይኸው ተቋም እግድ ከተጣለበት ሁለት ዓመት በሁዋላ እንደገና ወደማምረት ተመልሶ ይህን ያክል ወርቅ ማምረቱ እንደ ስኬት ነው የተገለጸው።

በብክለት ወንጀል ተከሶ የታገደው ሚድሮክ ለገደንቢ ወርቅ ውሉ ለ30 ዓመታት ከታደሰ በሁዋላ ቢታገድም መደረግ ያለበት ተደርጎ ወደ ስራ እንደተመለሰ በተለያዩ አጋታሚዎች ተገልጿል። አካባቢውን ሊበክል በማይችልበት አገባብ እንዲሰራ ከተለያዩ የአስተዳደር አካላትና ከመንግስት በተውጣጡ ክፍሎች፣ የጤና ባለሙያዎች የተካተቱበት ጥናት ከተካሄደ በሁዋላ ሚድሮክ ወደ ስራ መመለሱን ታከለ ኡማ አመልክተዋል። ይህ ሁሉ ከሆነ በሁዋላ ነው ሚድሮክ የተጠቀሰውን መጠን ወርቅ ለብሄራዊ ባንክ ማቅረብ የቻለው።

ሚድሮክ ቀደም ሲል ለሰላሳ ዓመታት ውሉ ሲራዘምለት ያልተካተቱ ጉዳዮች በዳግም ድርድር እንዲሻሻሉ መደረጉን ሚኒስትሩ ይፋ ባያደርጉም ሌሎች ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ አስታውቀዋል። በዚሁ መሰረት ቀደም ሲል በውሉ ያልነበረ የዘጠኝ በመቶ የተጣራ ትርፍ ድርሻ ለኦሮሚያ ክልል ገቢ ያደርጋል። የፊደራል መንግስት ሰላሳ አራት በመቶ ይጠቀማል። ይህ ስሌት በአዲሱ ድርድር መሰረት የተሰላ ሲሆን ግብርና ለሎያሊቲ ክፍያን አያካትትም።

በአሁን ሰዓት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ወርቅ የማምረቱ ስራ እንዲስፋፋ እቅድ ተያዞ እየተሰራ ሲሆን በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ሳካሮና የወርቅ ማምረቻ እውን ለመሆን እየተቃረበ መሆኑ ተመልክቷል። አሁን ስራ ላይ ካሉት በተጨማሪ አዲሶቹ ስራ ሲጀምሩ ገቢው ከፍተኛ ይሆናል።

ኢትዮጵያ ሰላሟን ማስጠበቅ ከቻለችና የተረጋጋ ሁኔታ ከተፈጠረ ከማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ፋይዳ ያለው ለውጥ ለማስመዝገብ እንደምትችል በዘርፉ የተሰማሩ እየገለጹ ነው። ኢንቨስትመንት ሰላም ስለሚፈልግ በዚሁ ዘርፍ ብዙ መሰራት እንዳለበት እሙን ነው።


    NEWS
    FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
    ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ማጣራቱ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን እንደሚያካትት አስታወቀ፤ መንግስትና አማራ ክልል በማይካድራ ጉዳይ ተኝተዋል
    አቡካዶ ቀጣዩ ወርቅ!ከግብርናው ዘርፍ ስኬት ተንጥሮ በዳታ የተደገፈ መረጃ ይፋ ተደረገ
    Related posts
    • Related posts
    • More from author
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    News

    ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

    April 13, 2026
    Load more
    Read also
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    WORLD

    ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    WORLD

    አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

    April 26, 2026
    WORLD

    የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

    April 26, 2026
    WORLD

    የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

    April 26, 2026
    Load more
    Recent Posts
    • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
    • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
    • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
    • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
    • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
    • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
    • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
    • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
    • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
    • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
    • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
    • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
    • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
    • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
    • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
    Social networks
    FacebookLikes
    X TwitterFollowers
    PinterestFollowers
    InstagramFollowers
    YoutubeSubscribers
    VimeoSubscribers
      VOE
      The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

      MENU

      NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
      © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
      • CONTACT
      • law
      • INTERVIEW
      • ያበደው
      • ECONOMY
      • Home demo times
      • VOE VIDEO
      • ENGLISH PAGE
      • Home Demo default 2