Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ዜና ምርጫ – አጫጭር መረጃዎች
News

ዜና ምርጫ – አጫጭር መረጃዎች

Ethioreview newsEthioreview news—June 19, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የምርጫ ታዛቢዎቹን ከነገ ጀምሮ እንደሚያሰማራ ተገለፀ ሰኔ 11-2013

በኢትዮጵያ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ለሚካሄደው 6ኛው አገራዊ ምርጫ የዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን አካል የሆነው “የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል” ከነገ ጀምሮ ታዛቢዎቹን እንደሚያሰማራ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።“የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል” ታዛቢ ቡድን ከ10 አባል ሃገራቱ የተውጣጣና 28 አባላት ያሉት ሲሆን በኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋር፣ ሲዳማ፣ ደቡብ ክልል፣ ድሬ ዳዋ እና በአዲስ አበባ ተዘዋውሮ የምርጫውን ሁኔታ የሚታዘብ ይሆናል ተብሏል።ምንጭ-ኢብኮ

May be an image of 1 person, standing and text that says '#EASF4PEAC EASF Election Observer Mission Ethiopia June 2021'

ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ከአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ጋር ተወያዩ

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ የተመራው የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ጋር ተወያየ፤ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ከ45 በላይ አባላት እንዳሉት ተገልጿል፤ በተመረጡ የምርጫ ጣቢያዎች በመዘዋወር ቅድመ ምርጫ ፣ የምርጫ ቀን እና በድህረ ምርጫ ያሉትን እውነታዎች እንደሚታዘብ ይጠበቃል፣

More stories

“ዛሬ እኛ ነን ነገ ደግሞ እናንተ ትሆናላችሁ” ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሤ

May 5, 2023

ሰላም፣እርጋታና የዜጎች ደህንነት ለኢትዮጵያውያን ፍትሃዊ እድገት ወሳኝ ናቸው – በአሜሪካ የህዝብ ዲፕሎማሲ አማካሪ ምክር ቤት

May 17, 2021

ትግራይ በራሷ ልጅ አንደበት ምስክርነት

June 28, 2021

“ኑ ! የወልቃይት ምድር ነጻ ወጥቷል” በስደት የሽሽት ኑሮ ላይ የነበሩ አማሮች ወደ ወልቃይት ጠገዴን ሰቲት ሁመራ ተመለሱ

June 17, 2021

ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዘዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ከተመራው የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ጋር ተወያይተዋል።ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡት የምርጫ ታዛቢ ቡድኑ ከ45 በላይ አባላት አሉት።በተመረጡ የምርጫ ጣቢያዎች በመዘዋወር ቅድመ ምርጫ፤ የምርጫ ቀን እና በድህረ ምርጫ ያሉትን እውነታዎች እንደሚታዘብ ቡድኑ አብራርቷል።

ፕሬዘዳንት ሣህለ ወርቅ የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ከመሆኑም በላይ የቀድሞውን የናይጄሪያ ፕሬዘዳንት ኦባሳንጆን በቡድን መሪነት መመደብ አመስግነው፤ለቡድኑም መልካም የሥራ ጊዜ ተመኝተዋል።በተጨማሪም ”ምርጫ በእራሱ ግብ አለመሆኑን:፤ካለፈው እያሻሻልን እንደምንሄድ፤ለምርጫ ስኬት ብቸኛ ፎርሙላ እንደሌለ አብራርተዋል።ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን በአባልነትና በመምራት በአፍሪካ ሀገሮች ምርጫ መታደማቸው አይዘነጋም።ምንጭ-ፕሬዝደንት ጽ/ቤት

6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለመዘገብ ሰማኒያ ዘጠኝ አለም አቀፍ ጋዜጠኞች ኢትዮጵያ ገቡ

No photo description available.

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንአዲስ አበባ፤ ሰኔ 11/2013 (ኢዜአ) እስከ ዛሬ ባለው መረጃ ሰማኒያ ዘጠኝ አለም አቀፍ ጋዜጠኞች 6ኛውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምርጫ ለመዘገብ ፍቃድ አግኝተው ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን አስታወቀ።

አሃዙ እስከ አሁን ምርጫውን ለመዘገብ ፍቃድ ያገኙ የ29 የውጭ ሚዲያዎች ጋዜጠኞች ብዛት ብቻ መሆኑንና በቀጣይም ጥያቄ አቅርበው ለመዘገብ የሚገቡትን ዝርዝር ይፋ እንደሚያደርግ ባለስልጣኑ ገልጿል።

እስካሁን ባለው መረጃ ጋዘጠኞቻቸውን የወከሉ የውጭ ሚዲያዎች ቢቢሲ፣አልጀዚራ፣ ኒውዮርክ ታይምስ፣ ሮይተርስ፣ ኤ.ኤፍ.ፒ፣ ቪ.ኦ.ኤ፣ ኤ.ፒ፣ ዶቼ ዌሌ፣ ፈይናንሻል ታይምስ፣ ስካይ ብሮድካስቲንግ፣ ከዮዶ ኒውስ፣ አውስታራሊያን ብሮድካስት፣ ዴት ዜይት፣ ዬሌ ብሮድካስት፣ ዣይስ ኒውስ፣ ፍራንክፈርት ሩንዶሽ፣ ዜድ ዲ. ኤፍ ጀርመን ቲቪ፣ ናሽናል ፕብሊክ ሬዲዮ (ኤን ፒ.አር)፣ ቬሪጀስ ሬዲዮ፣ ጃፓን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን፣ ስዊድን ደጀንስ፣ ዴር ስተርን፣ ፊኒሽ ብሮድካስቲንግ፣ ትሮው ሚዲያ፣ አሽራቅ ኒውስ ሰርቪስ፣ ኖርዊጂያን ብሮድካስቲንግ፣ ኤጅንሲያ ኤፍ ኤም፣ ሲ.ኤን.ኤን እና ሲ.ቢ.ኤስ መሆናቸውን የባለስልጣኑ መረጃ ያሳያል።

ቦርዱ በድምጽ መስጫ ዕለት ክልከላ ስለተደረገባቸው ተግባራት ማብራሪያ ሰጠ

ሶሊያና ሽመልስ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በድምጽ መስጫ ዕለት የተከለከሉ ናቸው ባላቸው ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥቷል።የቦርዱ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ሶሊያና ሽመልስ በሰጡት መግለጫ በመጪው ሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በሚካሄደው የድምጽ አሰጣጥ የተከለከሉ ድርጊቶችን በዝርዝር ገልፀዋል።

በእለቱ በቦርዱ እውቅና ከተሰጣቸው አካላት ማለትም ከምርጫ አስፈጻሚዎች፣ ከጋዜጠኞችና ከዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በስተቀር በ200 ሜትር ከባቢ ውስጥ ሆኖ መመልከትም ሆነ መቆም አይፈቀድም።መራጮችም ድምጽ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያ ሲመጡ የሚደግፉት ፓርቲ ምልክት ያለበት ቲሸርት፣ ፖስተሮችና ማንኛውንም የፓርቲ የድጋፍ መልዕክት ያለበት ቁሳቁስ ይዘው መግባት አይችሉም።እውቅና ከተሰጣቸው አካላትና ከመራጮች በስተቀር ማንኛውም ሰው በምርጫ ጣቢያው 200 ሜትር ራዲየስ ወይም አካባቢ ውስጥ በመሆን የሚገባና የሚወጣውን ሰው ማየትም የተከለከለ ነው።

የኮሙኒኬሽን ሃላፊዋ በዕለቱ ማንኛውም የድጋፍም ሆኑ የተቃውሞ ሰልፎች፣ ቅስቀሳዎች ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ እንደሆነም አክለዋል።ድምጽ ሰጪዎች ሲገቡና ሲወጡ በርቀት መመልከት፣ ማባበያ የሚመስል ነገር ማሳየት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን ሚስጥራዊነት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን ነጻነት በሚጋፋ መልኩ መንቀሳቀስ የማይቻል መሆኑንም ተገልጿል።የጦር መሳሪያ ይዞ በምርጫ ጣቢያ አካባቢ መገኘት የማይቻል መሆኑንም እንዲሁ።

የፓርቲ ወኪሎች፣ የታዛቢዎችና የጋዜጠኞችን እንቅስቃሴ ማስተጓጎል ክልከላ የተደረገበት እንደሆነም ጨምረው ገልጸዋል።የምርጫ ቁሳቁስን በተመለከተ እሸጋው ሙሉ በሙሉ መጠናቁንና የስርጭት ስራው ከአዲስ አበባ በስተቀር በሁሉም የአገሪቷ አካባቢዎች እየተከናወነ እንደሆነም ጠቁመዋል። (ኢዜአ)

POLITICS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ትህነግ እየተቃረመ ነው – ውጊያ የለም
ዜና ምርጫ – አራት ሺህ ታዛቢዎች ተሰማሩ፤ አማራ ክልል ፖሊስ ጥሪ አስተላለፈ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2