Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ኢታማዦር ሹም ብርሃኑ ጁላ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ
News

ኢታማዦር ሹም ብርሃኑ ጁላ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

Ethioreview newsEthioreview news—June 15, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍን ለማፋጠን የፀጥታ ሃይሉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ።

የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።

ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊይ አማካሪ ጋአቪን ግርምስታት፣ በፕሮግራሙ የኢትዮጵያ ዳይሬከተር ስቴቨን ዌር ኦማሞ እና የፕሮግራሙ የአስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ አማካሪ ማርክ ጎርደን ከኢታማዦር ሹሙ ጋር ባደረጉት ቆይታ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አሰጣጥን በተመለከተ ተወያይተዋል።

የኢታማዦር ሹሙ ጽህፈት ቤት ለኢዜአ እንዳስታወቀው ሰራዊቱ ለድጋፍ ስራ ምቹ ሁኔታ መፍጠር የሚያስችል ኦፕሬሽን በማጠናቀቁ ነባራዊ ሁኔታው ህዝቡ ድጋፍ ማግኘት የሚችልበት እንዲሆን አድርጓል ብለዋል። በአሁኑ ወቅትም የፀጥታ ሀይሉ በከፍተኛ ትጋት ህዝቡን እየደገፈ መሆኑን አብራርተዋል።

የዓለም የምግብ ፕሮግራም ኃላፊዎችም በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍን ለማቅረብ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩን ተረድተው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ እንዲሰሩም ጥሪ አቅርበዋል።

More stories

“ዛሬ እኛ ነን ነገ ደግሞ እናንተ ትሆናላችሁ” ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሤ

May 5, 2023

ሰላም፣እርጋታና የዜጎች ደህንነት ለኢትዮጵያውያን ፍትሃዊ እድገት ወሳኝ ናቸው – በአሜሪካ የህዝብ ዲፕሎማሲ አማካሪ ምክር ቤት

May 17, 2021

ትግራይ በራሷ ልጅ አንደበት ምስክርነት

June 28, 2021

“ኑ ! የወልቃይት ምድር ነጻ ወጥቷል” በስደት የሽሽት ኑሮ ላይ የነበሩ አማሮች ወደ ወልቃይት ጠገዴን ሰቲት ሁመራ ተመለሱ

June 17, 2021

የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ፤ በጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በአገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የህወሃት አሸባሪ ቡድን የፈጸመው የተቀናጀ ጥቃት ለችግሩ መከሰት ዋነኛው መሆኑንም በዚሁ ወቅት አብራርተዋል።

ይህም የሰብዓዊ ድጋፍ በተሟላ መልኩ ለማቅረብ ለፈለጉ አካላት መሰናክል ሲፈጥር እንደነበርና ሁኔታውን ለመሻገር ሰራዊቱ ከፍተኛ ድጋፍ ሲያደርግ እንደነበር አስታውሰዋል።

በአሁኑ ወቅት የፌዴራልና የክልል ጸጥታ ሃይሎች ልዩ ትኩረት ሰጥተው እየተንቀሳቀሱ መሆኑን አመልክተው፤ የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑና ለማቅረብም ምቹ ሁኔታ መኖሩንም አረጋግጠዋል።

ከጸጥታ ሃይሉ፣ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር፣ ከሰላም ሚኒስቴር፣ ከአገር ውስጥና ከውጭ የሰብዓዊ ድጋፍ ከሚሰጡ አካላት የተውጣጣ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስራዎችን በልዩ ትኩረት እያከናወነ መሆኑን አብራርተዋል።

ህግ ማስከበሩ ከተጠናቀቀ በኋላ በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ የማድረግና የመልሶ ግንባታ ስራዎች መጀመራቸው ይታወቃል።

መንግስት ለትግራይ ክልል ህዝብ ሰብዓዊ ዕርዳታ ማቀረብ፣ የተጎዳ መሰረተ ልማት መጠገን እንዲሁም የፈረሰውን መንግስታዊ የአገልግሎት ለማስጀመር የሲቪል ሰርቪስ አደረጃጀት በማዋቀር ጊዜያዊ አስተዳደር አቋቁሞ ስራዎችን እያከነወነ መሆኑ ይታወቃል። via Ena

POLITICS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
UN Welcomes Pledge Made By G7 to Provide 870 Mil COVID-19 Vaccine Doses to Developing Nations
ሠላም ሚኒስቴር ያስጠናው “ሕዝቡ ምን ይላል” ጥናት ይፋ ተደረገ- ‘እኔ አውቅልሃለው’
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2