በኢትዮጵያዊያን አቆጣጠር የህዳሴው ግድብ ዛሬ ለሌት ሲሞላ ” ኢትዮጵያ ኒኩሌር ታጠቀች” ማለት እንደሆነ ባለሙያዎች አስታወቁ። ሲያብራሩም የህዳሴውን ግድብ መሙላት ማለት ግድቡን ከማንኛውም ክፉ ሙከራ መታደግ እንደማለት ነው።
“በኢትዮጵያዊያን ደም፣ አጥንትና ላብ የተሰራ ነው” ሲሉ ድየውሃና መስኖ ሚኒስትሩ ዶክተር ስለሺ የገለጹት የህዳሴው ግድብ የኮንክሪት ሙሌት ስራ ተገባዷል። ወይም እንደተገባደደ ይታመናል። በዚሁ ሂሳብ መሰረት ከፍታው ከባህር ወለል በላይ 574 ሜትር ሆኗል። ዶክተር ስለሺ በተደጋጋሚ እንደተናገሩት የውሃው ሙሌት ሲጠናቀቅ በሁለት ተርባይን የኤሌክትሪክ ሃይል ለማምረት የተያዘው ዕቅድ የሚሳካ ነው።
የሁለተኛውን ዙር የውሃ ሙሌት አስመለክቶ ግብግብ ፈጥራ የነበረችው ግብጽ የውሃው ሙሌት ጫፍ መድረሱንና ምንም ማድርተግ የማይቻልበት ደረጃ መድረሱን ስትረዳ አልሲሲ “ኢትዮጵያን በልማት ማገዝ እንፈልጋለን” ማለታቸውን ያስታወሱ ባለሙያዎች እንዳሉት ካሁን በሁዋላ የህዳሴው ግድብ ጥበቃ አያስፈልገውም።
ግብጽ ግድቡን ብትመታ ሽቅብ ወደላይ ሳይሆን ወደታች ሲወርድ ሱዳንና ግብጽን ተረት እንደሚያደርጋቸው በሂሳብ የሚያስረዱ እንዳሉት፣ ግብጽ ካሁን በሁዋላ ማተረማመሷን ታስቀጥል ካልሆነ በቀር ህዳሴውን ግድብ አስመልክቶ አንዳችም ክፋት ማሰብ አትችልም።
ነገ የወሃው ሙሌቱ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያዊያን በይፋ ” ኒኩሌር ታጠቁ እንደማለት ነው” ሲሉ የተናገሩትም በዚሁ መነሻ መሆኑንን አመልክተዋል። “ምርጫ ካካሄደች ኢትዮጵያ ትፈርሳለች” ሲባል የተሳካ ምርጫ ማካሄዷን፣ የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ሙሌት መሳካቱን አንድ ላይ አዳምረው ለኢትዮጵያዊያን ይህ ታላቅ የድል ዜና እንደሆነ እየተገለጸ ነው።
- ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?ዘፈኑ ገና ከመለቀቁ በፊት ጀምሮ በተከታታይ አየሩን የያዙት መረጃዎች ሁሉ በኦፊሳል ከቴድሮስ ካሳሁን፣ ከባለቤቱ ወይም በህግ የሚታወቁ ወኪሎቹና ተቋማትን ምንጭ ያደረጉ አልነበሩም። ይህ እስከታተመ ድረስ… Read more: ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?
- ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርትአዲስ ሪፖርተር ዜና – “ቅዳሜ ምሽት፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ታዋቂው ሂልተን ሆቴል በደመቀ ድባብ ውስጥ ነበር። በመቶዎች የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና ታዋቂ ግለሰቦች… Read more: ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት
- “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊለሶስት አስርት ዓመታት በማዕቀብ ተቆልፎባት የኖረችው ኤርትራ በኢትዮጵያ ለውጥ መምጣቱን ተከትሎ ሰንሰለቱ ተበጥሶላት ነበር። ጦርነትም፣ ሰላምም ባልነበረበት ሁኔታ ተዘግቶባት የነበረችው ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ሰላም አውርደው… Read more: “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ
- አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነውቪኦኢ ዜና -በአውሮፓ ህብረት እና በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) መካከል ያለው ግንኙነት ጥርጣሬ ውስጥ በወደቀበት በዚህ ወቅት፣ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በድንገተኛ አደጋ… Read more: አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው
- የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለችቪኦኢ ዜና -በአሜሪካ ምክር ቤት አባል ኢልሀን ኦማር የሀብት መግለጫ ላይ ታይቶ የነበረውና ከፍተኛ ውዝግብ አስነስተው የነበረው የ30 ሚሊዮን ዶላር ሃብት “የሂሳብ ባለሙያዎች ስህተት” መሆኑን… Read more: የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች






