የክረምቱን መጠናክረ ተከትሎ ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቧን መሙላት መጀመሯን ለግብጽ የመስኖ ሚኒስትር ኦፊሳል ደብዳቤ በመላክ ማሳወቋን አህራም ኦንላይን አስታወቀ። ዜናውን የዓለም ሚዲያዎች እየተቀባበሉት ነው።
በሰበር ዜና “በስፋት እመለስበታለሁ” ብሎ ዜናውን ያሰራጨው አልሃራም “ሁለተኛው ሙሌት ኢትዮጵያ አስገዳጅ ውል ሳትፈርም ያከናወነችው ነው” ሲል ስጋና ደሙን አክሎበታል። የውሃ ሙሌቱ የተተናከረ ክረምት በመኖሩ ምክንያት ምንም ዓይነትችግር እንደማያስከትልም አላመላከተም።
በተቃራኒው ኢትዮጵያዊያን ዜናውን በደስታ እያሰራጩት ይገኛሉ። ግድቡ ለኢትዮያዊያን የህልውና ጉዳይ በመሆኑ በሁሉም ዘነዳ ተመሳሳይ አቋም የተያዘበት ጉዳይ ነው። በቅርቡ ከትሀነግ የድብቅ ስብሰባ የተገነው ሰነድ ልግብጽ በመታዘዝ የህዳሴውን ግድብ መምታት አንዱ የፍላጎት ማስፈጸሚያ አጀንዳ ሆኖ መያዙን የመንግስት ስለላ ማስታወቁ አይዘነጋም።
ይህ ይፋ ከመሆኑ አንድ ቀን ቀደም ብሎ የመከላከያ ሰራዊት ግድቡን አስመልክቶ “እስከ ደም ጠብታ” በሚል ዝግጁነታቸውን ሲገልጹ ነበር። በዛሬው የፓርላማ ውሎ የግድቡ መሞላት ሱዳንንም ሆነ ግብጽን እንደማይጎዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መናገራቸው ያታወሳል።
የህዳሴውን ግድብ መሞላት ለምትናፍቁ ወገኖች ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ!!
[jetpack_subscription_form show_subscribers_total=”false” button_on_newline=”false” custom_font_size=”16px” custom_border_radius=”0″ custom_border_weight=”1″ custom_padding=”15″ custom_spacing=”10″ submit_button_classes=”has-background has-vivid-red-background-color” email_field_classes=”” show_only_email_and_button=”true”]
- President Taye champions Africa’s dev’t and regional transformation with GERD at UNGA 80In a comprehensive address to the 80th session of the United Nations General Assembly in New York, President Taye Atske-Selassie of… Read more: President Taye champions Africa’s dev’t and regional transformation with GERD at UNGA 80
- Two African countries refuse to recognise Palestine. Here’s whyAt the United Nations General Assembly this week, one country after another rose to declare its recognition of a Palestinian state.… Read more: Two African countries refuse to recognise Palestine. Here’s why
- UN Chief Stresses Need for Countries to Adopt Climate-smart Food Policies to Reduce Reliance on Food ImportsUN Secretary-General Antonio Guterres stressed the need for countries to adopt climate-smart food policies and enhance private sector participation to reduce… Read more: UN Chief Stresses Need for Countries to Adopt Climate-smart Food Policies to Reduce Reliance on Food Imports
- Puntland Intercepts Cargo Ship Carrying Weapons To MogadishuByMI News Network Authorities in Somalia’s semi-autonomous Puntland region have intercepted a cargo vessel which was carrying a massive consignment of… Read more: Puntland Intercepts Cargo Ship Carrying Weapons To Mogadishu
- Burkina Faso ruling junta dissolves independent electoral commissionThe Burkinabe government adopted a bill on Wednesday at the Council of Ministers to dissolve the Independent National Electoral Commission (CENI).… Read more: Burkina Faso ruling junta dissolves independent electoral commission





