Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  SOCIETY  ከሳውዲ አረቢያ ከተመለሱ ስደተኞች ውስጥ የትግራይ ክልል ተወላጆች ቁጥር ከፍተኛ ነው
SOCIETY

ከሳውዲ አረቢያ ከተመለሱ ስደተኞች ውስጥ የትግራይ ክልል ተወላጆች ቁጥር ከፍተኛ ነው

Ethioreview newsEthioreview news—July 29, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በበእምነት ወንድወሰን 

ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ከሳውዲ አረቢያ ከተመለሱ 42 ሺህ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መካከል አንድ ሶስተኛ ገደማ የሚሆኑት የትግራይ ክልል ተወላጆች መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከስደት ተመላሾች ውስጥ በቁጥራቸው ብዛት በሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃ የተቀመጡት የአማራ እና የኦሮሚያ ክልል ተወላጆች መሆናቸውንም ሚኒስቴሩ ገልጿል። 

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመሆን ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተነገረው፤ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ  41, 878 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል። በሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አምባዬ ወልዴ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ መንግስት በቀን ከ1,500 እስከ 3,000 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከሳዑዲ አረቢያ ሲመልስ ቆይቷል። 

ፎቶ፦ ከፋና ቴሌቪዥን የተወሰደ 

More stories

ወገኛ ምርኮዎች !!

August 27, 2021

በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግሥት የሚተገበር የ550 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ዛሬ በይፋ ይጀመራል

January 29, 2022

በድንገተኛ የሞተር ብልሽት የፖላንድ አውሮፕላን አዲስ አበባ አረፈ

September 18, 2021

ኤርትራዊያን ስደተኞች “አሸባሪው ወራሪሃይል ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ፈጽሞብናል” ሲሉ የዓለም ሕብረተሰብ ተማጸኑ

February 23, 2022

ከተመላሽ ስደተኞች መካከል 13,895ቱ የትግራይ ክልል ተወላጆች መሆናቸውን የተናገሩት አቶ አምባዬ፤ ይህም ከሌሎች ክልሎች ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል። በትግራይ ያለው ከፍተኛ የሆነ ድህነት እና ስራ አጥነት፣ የተደራጁ እና ህጋዊ የሚመስሉ ህገ-ወጥ ደላሎች መበራከት እንዲሁም ወላጆች ከድህነነት ለመውጣት ያላቸው ፍላጎት በልጆቻቸው ላይ ያሳደረው ጫና፤ ከክልሉ ለሚሰደዱ ዜጎች ቁጥር ከፍ ለማለቱ ምክንያቶች እንደሆኑ አቶ አምባዬ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

ከስደት ተመላሽ ከሆኑት የትግራይ ተወላጅ ዜጎች ውስጥ በአሁኑ ሰዓት በጊዜያዊ ማቆያ ያሉት ቁጥራቸው ሁለት ሺህ ገደማ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ ዲና ሙፍቲ በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ጠቁመዋል። ስደተኞቹ እስካሁን በማቆያ ውስጥ የቆዩበት ምክንያት ወደ ትግራይ ክልል ለመሄድ የትራንስፖርት ችግር በመኖሩ መሆኑንም አስረድተዋል። የትራንስፖርት ችግር እስኪፈታ እና ወደ ቤታቸው መሄድ እስከሚችሉ ድረስም “ዘመዶቻቸቸው ፈርመው ማስወጣት ይችላሉ” ብለዋል ቃል አቃባዩ። 

ፎቶ፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ ጽህፈት ቤት

ከሳዑዲ አረቢያ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ከተመለሱ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ውስጥ፤ ከትግራይ ክልል ከተሰደዱት ጋር በብዛታቸው ተቀራራቢ የሆኑት የአማራ ክልል ተወላጆች ናቸው። ከተመላሾቹ ውስጥ የአማራ ክልል ተወላጆች ቁጥር 13,813 መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። 

ቁጥራቸው 11, 362 መሆኑ የተገለጸው የኦሮሚያ ክልል ተመላሽ ስደተኞች በብዛታቸው ሶስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጣቸውም ተገልጿል። የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር ባሰባሰበው መረጃ መሰረት፤ ከስደት ተመላሾች ውስጥ የመጨረሻው እና ዝቅተኛው ቁጥር የተመዘገበው ከሶማሌ ክልል ነው። ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሱ የሶማሌ ክልል ተወላጆች ቁጥር 19 ብቻ መሆኑን አቶ አምባዬ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል። 

በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫ የስደተኞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ምን እንደሚሆን እና ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት በመንግስት በኩል እየተደረጉ ስላሉ እንቅስቃሴዎች ለሁለቱ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ከጋዜጠኞች ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ተመላሽ ስደተኞች “በፊት በር እየገቡ፤ በጀርባ ተመልሰው እየሄዱ በመሆናቸው መንግስት የሚያደርገው ሁሉ ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ እየሆነበት” የሚል ጥያቄም ተነስቷል። 

ፎቶ፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ ጽህፈት ቤት

“መንግስት ስደት እና ስደተኞችን በተመለከተ እስከ አሁን የሰራው ስራ በቂ አይደደለም” ያሉት የሰላም ሚኒስቴሩ አቶ አምባዬ፤ መንግስት “ወደፊትም ትልልቅ ስራዎችን መስራት ይጠበቅበታል። ለዚህም እየሰራ ነው” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። ለስደተኞች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠትም በመንግስት በኩል በስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ከፍተኛ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።

ከዚህ ጋር በተያያዘ የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የስደተኞችን መረጃ ከማጠናከር ባሻገር እና በጉዳዩ ላይ ከክልል ጽህፈት ቤቶች ጋር ስራ እየሰራ እንደሆነ በመግለጫው ላይ ተነስቷል። የስደት ተመላሽ ዜጎች ቀጣይ ዕጣ ፈንታን በተመለከተ የሰላም ሚኒስቴር ከክልሎች ጋር በመሆን በቅርቡ በይዘቱ ሰፋ ያለ የውይይት መድረክ እንደሚያዘጋጅም ተገልጿል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

SOCIETY
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
በዛሬዋ_ዕለት
የአዲስ አበባ አስተዳደር ያሰባሰበውን ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የአይነት ድጋፍ ለአማራ ክልል አስረከበ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
SOCIETY

አስጨናቂዋን ሰዓት ወደ ደስታ የቀየረው የኢትዮጵያዊያን የሕክምና ባለሙያዎች ስኬት

August 23, 2025
News

በ2018 ጓደኞቼ ዩኒቨርስቲ ይገባሉ፤ በድህነት ከተማ ሄዶ መማር ይልቻለው ታዳጊ ለቅሶ!

August 22, 2025
SOCIETY

“በጠለምት ወረዳ በዝናብ እጥረት ሳቢያ እንስሳት እየሞቱ ነው፤ ሕዝብ እየተሰደደ ነው”

August 18, 2025
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2