Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  ከሱዳን የተነሳ የትህነግ ሃይል (ሳምሪ) ሳይዋጋ ሙሉ በሙሉ ተማረከ
News

ከሱዳን የተነሳ የትህነግ ሃይል (ሳምሪ) ሳይዋጋ ሙሉ በሙሉ ተማረከ

Ethioreview newsEthioreview news—August 11, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“ሁሉም የጸጥታ ኃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሳውን የክህደት ኃይል ለመደምሰስ ብርቱ ክንዳቸውን እንዲያነሱ ታዟል” በተባለ ቅጽበት ውስጥ ሱዳን ሰለጥኖና ታጥቆ ሲጠባበቅ የነበረው የትህነግ ሃይል ሳይዋጋ መማረኩ ተሰማ።

ሱሌማን አብደላ እንዳስታወቀው በትናንትናው ዕለ ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት፣ እንዲሁም ለሊት ስምንት ሰአት ላይ፣ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ የነበረው የሳሚሪ ቡድን በዝቅተኛ መሰዋእትነት ሙሉ በመሉ ተማርኳል። ከሱዳን በባህረ ሰላም በሚባል የሁመራ ግዛት ውስጥ ሾልከው ወደኢትዮጵያ ለመግባት ሲሞክሩ የተማረኩት የትህነግ የሽብር ሃይል ብዛት አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ እንደሚደርሱ ታውቋል። ሁለት መቶ ዘጠኝ የሚሆኑት ደግሞ ሴቶች ናቸው።

ፎሪን ፖሊሲ በደቂቃዎች ውስጥ ሁለት ጊዜ በቀያየረው ዜናው ትህነግን ለመቀላቀል ሰላሳ ሺህ የታጠቁ ታማኝ ወታደሮች ሱዳን ድንበር ላይ መግቢያ ቀዳዳ እየፈለጉ እንደሆነ በቅርቡ ዘግቦ ነበር። የትህነግን አፈ ቀላጤ ጌታቸው ረዳን ጠቅሶ የዘገበው ፎሪን ፖሊሲ ” ታማኝ የታተቀ ወታደር” ሲል የዘገበውን በደቂቃዎች ልዩነት ” ታማኝ ያልታተቁ ደጋፊዎች” በሚል ቀይሮ የዘገበውን በማስረጃ ዘግበን ነበር።

የቀድሞ የኢትዮጵያ ኤታማዦር ሹም ጻድቃን ” ደርመስን እናስከፍተዋለን” ሲሉ በቅርቡ የዛቱለት የሱዳን ድንበር ጉዳይ አስራ አንድ ጊዜ በሙሉ ሃይል ተሞክሮ እንደከሸፈ መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል። በዚህም ውጊያ ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት ተገልጿል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

በጦርነት ተከታታይ ሙከራ፣ በውጭ አገራት ጫናና በረሃብ ስም ይህንን ኮሪዶር ለማስከፈት የተሞከርው ሙከራ ባለመሳካቱ ትህነግ “ለማስገደድ” ሲል ምክንያት ሰጥቶ ጦርነቱን በራያና አፋር ግንባር አስፍቶ ነበር። በሁለቱም አቅጣጫ በመግፋት የጅቡቲን መንገድ እንደሚቆርጡም አመልክተው ነበር።

ከሁለት ቀን በፊት ጌታቸው ረዳ ” መንግስት መጥበሻ ላይ ነው” በሚል ምጸት የግንባሩ ውጊያ በድል ታጅቦ እየሄደ መሆኑን ሲያስታውቅ፣ ቪኦኤ አማርኛን በመጠቀም ዶክተር ደብረጽዮን መንግስት ቅድመ ሁኔታዎቹን ተቀብሎ እንዲደራደር ጥሪ አቅርበው ነበር።

“ከአሸባሪ ጋር አንድ ጠረጴዛ ላይ አልቀመጥም” ሲል ምላሽ የሰጠው መንግስት አፋር ክልል በትምህርት ቤትና እጤና ጣቢያ ተጠልለው በነበሩ ህጻናትና ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙን፣ ቅዱስ የሃይማኖት ስፍራዎችን መውረሩንና ሰላዊ ዜጎች ላይ በከባድ መሳሪያ ጥቃት መፈጸሙ ሊቀጥል እንደማይገባው ሕዝብ በተቃውሞ መግለጹን ተከትሎ መንግስት የተኩስ ማቆሙን እንዳነሳ ይፋ አድርጓል።

“ሁሉም የጸጥታ ኃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የተነሳውን የክህደት ኃይል ለመደምሰስ ብርቱ ክንዳቸውን ያንሱ” ሲል መንግስት በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ጦርነቱ ከመከላከል ወደ ማጥቃት መዛወሩ ታውቋል።

በየግንባሩ ጀግናው የአማራ ፋኖ፣ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻ በተሰጣቸው ስምሪት መሰረት የትህነግን ሃይል ከበው እያጠቁት እንደሆነ እየተሰማ ነው። የሚያሳዝን ሰብአዊ ቀውስ ደርሶበታል። በርካታ ሕሳንናትን ጨምሮ ተዋጊዎች ተማርከዋል። ቆስለዋል።

ከወልደያ ህዝብ ጀግንነት በተጨማሪ ለምሳሌነት የተጠቀሰው የጋይንት ህዝብ ነው። “የጋይንት ገበሬ መሳርያ የሌለው መጥረቢያ ይዞ ልዩ ሀይሉን፣ ፋኖውን፣ መከላከያውን ደጀን ሆኖ ተከተለው። ክላሽ ይዞ የዘመተው ፋኖ ዲሽቃ ቀምቶ ያዘ። ጀሌ ሆኖ የሄደው የጋይንት ወጣት የትህነግን ኃይል መሳርያ ይዞ ጦሩን አገዘ። ትህነግ ይዞት የመጣው ከባድ መሳርያ መካከል ብዙው ወድሞ ቀሪው ተማረከ። መውጫ ያጣው የትህነግ ጦር የእሳት ራት ሆኗል” ጌታቸው ሽፈራው ምስክርነቱን ሰጥቷል።

በሱዳን በኩል ዘመናዊ መሳሪያ ታጥቆ በመጠባበቅ ላይ ያለውና በማይካድራ ጭፍጨፋ ፈጽሞ ያመለጠው የሳምሪ ሃይል ሰላሳ ሺህ እንዳልሆነ፣ ቁጥሩ እንደሚታወቅና ሲገባም ሆነ ሊገባ ሲሞክር ምን እንደሚደረግ ቅድሚያ ዝግጅት መኖሩን አቶ ሙሉነህ ፎሪን ፖሊሲ የዘገበውን ተክትሎ አስታውቀው ነበር። ሱሌማን እንዳለው በርካታ የሳተላይት ስልኮችን፣ ሲም ካርዶችን፣ የመገናኛ መሳሪያዎችና ዕጽ ተሸክሞ ድንበር ሲጥስ ሙሉ በሙሉ የተማረከው ሃይል አሁን ምርመራ ላይ ነው።

የነብስ ወከፍ፣ የቡድንና በቂ ሎጂስቲክ ይዘው የተማረኩት የአሸባሪው ሃይሎችን አስመልክቶ መንግስት በይፋ ያስታወቀው ነገር የለም። የትህነግ አፈ ቀላጤ ጌታቸው ረዳም ይህ እስከታተመ ድረስ ያለው ነገር የለም። አቶ ጌታቸው የብልጽግና ቀብር መቃረቡን፣ የትህነግ ሃይል መንገድ አማርጦ ወደ አዲስ አበባ ከመገስገስ የሚያግደው አንዳች ሃይል እንደሌለ ደጋግመው ከዘገቡና፣ “ጀግና” በሚል ከተወደሱ በሁዋላ የአዲስ አበባው ጉዞ ምን ያህል እንደተጋመሰ አልገለጹም። ደጋዊዎቻቸውና አድናቂዎቻቸው ግን ጉዞው የት እንደደረሰ ለማወቅ ፍላጎት እንዳላቸው ” ጌታቸው ዝም አለ” በሚል እየገለጹ ነው። መንግስትና ክልሎች በበኩላቸው ” ትህነግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንነቅለዋለን” በሚል ተቀናጅተው ዘመቻውን እያካሄዱ ነው። ህዝብ የዘመቻውን ውጤት ደጀንነቱን እያከናወነ በመተባበቅ ላይ ነው።

ጦርነት እጅግ ክፉና አውዳሚ በመሆኑ ድርድር እጅግ ወሳኝ መሆኑንን የሚያስታውቁ ወገኖች፣ አሁንም የሰላም በር እንዳልተዘጋ እየሰበኩ ነው።

ኢትዮጵያን ሊበላ የተነሳው “አውሬ” ሴራ ተጋለጠ፤ “30ሺህ ሳምሪ ሱዳን ታጥቆ ቀዳዳ እየፈለገ ነው

ኢትዮጵያን ሊበላ የተነሳው “አውሬ” ሴራ ተጋለጠ፤ “30ሺህ ሳምሪ ሱዳን ታጥቆ ቀዳዳ እየፈለገ ነው

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
“አሸባሪው ሃይል በጋራ ክንድ እየተነቀለ ነው” ተመስገን ጥሩነህ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዝምታን የመረጠበት የአፋር እና የአማራ ክልል የንጹሀን ጭፍጨፋ!!
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2