በኤርትራና በትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር መካከል ተደረገ የተባለውን የአንድ ወገን ዜና የዘገበበትን አውድ መቀየሩን ቢቢሲ አስታውቆ ዜናውን አሻሻለ። የአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የሆኑት ናይጄሪያዊው ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ትግራይ ክልል እንደሚገኙ አቶ ጌታቸው በቲውተር ገጻቸው ያሰፈሩትን ምስል ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። በዘገባውም በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲናፈስ የነበረውን ትክክለኛ ምንጭ የሌለው መረጃ በመሽረፍ የኦባሳንጆን መቀለ መሄድ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የናይጀሪያ ጉብኝት ጋር አገናኝቷል።
በኤርትራና በይትህነግ መካከል ጦርነት መካሄዱን፣ በጦርነቱም አቶ ጌታቸው እንዳሉት ትህነግ ድል እንደቀናው የዘገበውን ዜና በኤርትራ ቆስቋሽነት እንደተጀመረ ሮይተርስን በመጥቀስ አናቱን የቀየረው ቢቢሲ፣ በድጋሚ አቶ ጌታቸው “ከቀጠናዊ ጉዳዮች ጋር ለመምከር ዛሬ ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሳንጆን ተቀብለዋል” ከማለት ውጪ ምንም እንዳላሉ ያመለከተው የቢቢሲ ዜና የኦባሳንጆን የመቀለ መገኘት ማስረጃ ሳያቀርብ መላምቱን አኑሯል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ” ዓላማው ኢትዮጵያና ኤርትራን ለማጋጨት የታሰበ ትንኮሳ ነው” በማለት ምኞቱ ሊሳካ እንደማይችል ከማስታወቃቸው በፊት፣ ቢቢሲም ዜናውን ከማሻሻሉና የኦባሳንጆን የመቀለ ቆይታ ከማስታወቁ አንድ ቀን በፊት በስፋት ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያጋጭ የፈጠራ ዜና ጭምሮ ባንኮችን፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትንና የጸጥታ ተቋማት ላይ ያነጣጠረ የሃሰት ዘመቻ እንደሚከፈት በማህበራዊ ገጽ “አጋሩት” በሚል ተበትኖ ነበር።
- President Taye champions Africa’s dev’t and regional transformation with GERD at UNGA 80In a comprehensive address to the 80th session of the United Nations General Assembly in New York, President Taye Atske-Selassie of Ethiopia underscored Africa’s development achievements, called for urgent global action to tackle the continent’s debt crisis, and highlighted the transformative impact of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) on energy access and regional cooperation.… Read more: President Taye champions Africa’s dev’t and regional transformation with GERD at UNGA 80
- Two African countries refuse to recognise Palestine. Here’s whyAt the United Nations General Assembly this week, one country after another rose to declare its recognition of a Palestinian state. Britain, Canada, Australia, France and Malta joined the growing chorus, bringing the total number of UN member states extending recognition to 157 – more than 80% of the world’s countries. Clinging to alliances For… Read more: Two African countries refuse to recognise Palestine. Here’s why
- UN Chief Stresses Need for Countries to Adopt Climate-smart Food Policies to Reduce Reliance on Food ImportsUN Secretary-General Antonio Guterres stressed the need for countries to adopt climate-smart food policies and enhance private sector participation to reduce reliance on food imports. The second UN Food Systems Summit is taking place in Ethiopia’s capital Addis Ababa in the presence of several heads of state and government including Prime Minister Abiy Ahmed, Italian… Read more: UN Chief Stresses Need for Countries to Adopt Climate-smart Food Policies to Reduce Reliance on Food Imports
- Puntland Intercepts Cargo Ship Carrying Weapons To MogadishuByMI News Network Authorities in Somalia’s semi-autonomous Puntland region have intercepted a cargo vessel which was carrying a massive consignment of military vehicles and weapons to Mogadishu. The vessel, per reports, is of foreign origin and was confiscated close to the coastal area of Bareeda in the Gardafuu region. Local officials stated that it is… Read more: Puntland Intercepts Cargo Ship Carrying Weapons To Mogadishu




