Skip to content
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
  • Home Demo news
  • News
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ባለሀብቶች ብድር ከመስጠት አንስቶ ሌሎችም ድጋፎች እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡

    February 9, 20220

    ሹፌሮችን በመግደል ተሽከርካሪ ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች የሞት ቅጣት ተወሰነባቸው

    October 21, 20240

    የአማራ ክልል ከትግራይ ጋር ሁሉንም ጉዳይ በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ለመጨረስ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

    March 31, 20230

    Sudan official: ‘Mediation between Khartoum and Addis Ababa faces obstacles’

    February 14, 20210
    Prev Next Showing 1 Of 1866
  • Design
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    መላው አማራ ከነገ ጀምሮ ለህልውና ዘመቻ እንዲነሳ ክተት ተጠራ

    July 25, 20210

    የጆ.ባይደን አስተዳደር የሰላም አማራጭ ንግግሩን ቀድሞ የትህነግን ፍላጎት አቋም አድርጎ አቀረበ

    November 1, 20220

    በሽረ አዲስ ተስፋ፤ ሕዝብ በነጻነት ስለቀጣዩ ዕጣው አየመከረ ነው

    December 26, 20220

    እውነትን ለሥልጣን መናገር ፣ ሳማንታ ፖወር ለኢትዮጵያ ዘር ፖለቲከኞች መከላከል አቁሚ!

    March 1, 20210

    በአዲስ አበባ ከ27ሺህ በላይ ወጣቶች ተደራጅተው ከተማዋን እየጠበቁ ነው

    November 11, 20210
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • Video
    video

    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለፓርላማ የሰጡት ማብራሪያ

    July 4, 2024
    video

    የህብታቸውን ምንጭ የሚያውቁ አይሰጉም! ማብራሪያ

    June 22, 2024
    video

    የሀገር አቀፍ የምክክር ሂደት ይፋዊ የማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት

    June 4, 2024
    video

    የምክክር ሂደት ይፋዊ ማስጀመሪያ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር

    June 4, 2024
    Prev Next Showing 1 Of 5
  • Categories
    • News
      • Europe
      • Politics
        • Reaction
          • Feedbacks
          • Opinions
            • Poeple
            • Reports
      • US
      • World
    • Design
      • Architecture
      • Devices
      • Inspiration
      • Trends
    • Events
      • Movies
      • Music
      • Social media
      • Stars
    • Featured
      • Lifestyle
      • Technology
      • Tourism
      • Travel
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  • News
  • Design
  • Video
  • Categories
    • News
      • Europe
      • Politics
        • Reaction
          • Feedbacks
          • Opinions
            • Poeple
            • Reports
      • US
      • World
    • Design
      • Architecture
      • Devices
      • Inspiration
      • Trends
    • Events
      • Movies
      • Music
      • Social media
      • Stars
    • Featured
      • Lifestyle
      • Technology
      • Tourism
      • Travel
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
  • Home Demo news
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  News  ሸኔ እየተበታተነ ንጽሃንን በድጋሚ መጨፍጨፉን መንግስት ይፋ አደረገ
News

ሸኔ እየተበታተነ ንጽሃንን በድጋሚ መጨፍጨፉን መንግስት ይፋ አደረገ

Ethioreview newsEthioreview news—July 4, 20220
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“ጥቃቱ የተፈፀመው በቄለም ወለጋ ዞን፣ ሐዋ ገላን ወረዳ ውስጥ በሚገኝ መንደር ሃያ ተብሎ የሚጠራ አካባቢ መሆኑንና ቢያንስ ሰባ ሰው ሳይገደል እንዳልቀረ ከተገደሉት መካከል ቤተሰቦቼ ይገኙባቸዋል” ሲሉ የምዕራብ ወለጋ ነዋሪ ለቪኦኤ ምስክርነታቸውን አኑረዋል። ይህን ጭፍጨፋ የፈጸመው ራሱን “የኦሮሞ ነጻነት ጦር” የሚለው፣ ከትህነግ ግራ በጣምራ የሚሰራውና በአሸባሪነት የተፈረጀው ሸኔ እንደሆነም ምስክሩ ገልጸዋል። ይህ ሪፖርት እስከቀረበ ድረስ ሸኔ የሰጠው ማስተባበያም ሆነ ማረጋገጫ የለም።

የጸጥታ አካላት ከሚያደርሱበት ዱላ የፈረጠጠው የሸኔ ቡድን በምዕራብ ወለጋ በዜጎች ላይ አደጋ እያደረሰ በመሸሽ ላይ ነው። በኦሮሚያ ክልል፣ ቄለም ወለጋ ዞን ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ጭፍጨፋ ተፈጽሞባቸዋል። በዜጎቻችን ላይ በደረሰው መከራ እያዘንን ይሄንን አሸባሪ ቡድን እስከመጨረሻው ተከታትለን ከህዝባችን ጋር እናስወግደዋለን። ጠ/ሚ አብይ አሕመድ በማህበራዊ ገጽ

በቅርቡ በምዕራብ ወለጋ በማንነታቸው ተለይተው በጅምላ መጨፍጭፋቸው ከተሰማ በሁዋላ፣ መከላከያ በስፋትና በጥልቀት እርምጃ መውሰድ መጀመሩ በተለያዩ አግባቦችና ሃላፊዎች ሲገለጽ ቆይቷል። ሕዝብ በየዕለቱ፣ ፓርላማውም ዘግየት ብሎ መንግስት የጀመረውን የማጽዳት እርምጃ እንዲቀጥልበት፣ በመንግስት መዋቅር ውስጥ ሆነው ከጭፍጨፋው ጋር ተባባሪ የሆኑትን አጣርቶ ለህግ የማቅረቡን ተግባርም እንዲገፋበት መጠየቃቸው ይታወሳል።

ባለፈው ሳምንት የህጻናት መማሪያ ትምህርት ቤትን የወታደር ካምፕ ባደረገው የሸኔ ሃይል ላይ ጥቃት ሰንዝሮ አርባ አምስት መግደሉንና ሁለት መማረኩን መንግስት በገሃድ ካስታውቀ በሁዋላ እየወጡ ያሉ መረጃዎች ሸኔ በውስጥም በውጭም አደጋ ላይ መውደቁን አመልካቾች እንደሆኑ እየተነገረ ነው።

More stories

ለመንግስት ሁሉ አቀፍ የሰላም አሳብ ቀረበለት፤ የእርቅ ኮሚሽን በመጪው ዓመት ህገ መንግስት እስከመቀየር የሚያደርሰውን ስራ ይጀምራል

September 6, 2023

አንድ መቶ አስራ አንድ አገሪቱን በብሄርና በሃይማኖት የሚንጡ ህገወጥ ድረ ገጾች ተለዩ፤ አስሩ ተያዙ

June 1, 2022

ኢትዮጵያ ፌስቡክንና ትዊተርን ሊተካ የሚችል የማህበራዊ ትስስር ገጽ ስራ ላይ ልታውል ነው

August 21, 2021

ኢትዮጵያ አንደ አገር ገናና በነበረችበት ዘመን አሜሪካ አትታወቅም ነበር

October 17, 2022

አሸባሪው ኦነግ ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ የአማራ ተወላጆችን መጨፍጨፉን ከጥቃቱ የተረፉ ተጎጂዎች ተናገሩ።
አሸባሪው ኦነግ ሸኔ በኦሮሚያ ክልል በቄለም ወለጋ የአማራ ተወላጆች ላይ በፈጸመው ጭፍጨፋ ህፃናት እና ሴቶችን ጨምሮ የበርካታ ንጹኀን ህይወት ማለፉን ከጥቃቱ የተረፋ ተጎጅዎች ተናግረዋል።
ተጎጂዎቹ ለአሚኮ እንደተናገሩት በአማራ ተወላጆች ላይ ጥቃቱ የተፈጸመው በኦሮምያ ክልል በቄለም ወለጋ በሮቢት ገበያ ወረዳ መንደር 20 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። አሸባሪው ኦነግ ሸኔ በዚህ አካባቢ በከባድ መሳሪያ በመታገዝ በርካታ አማራዎችን መጨፍጨፋን ነው ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች የተናገሩት።
ከጥቃቱ የተረፈው ሕዝብም ወደ ከተማ በመግባት የመጠለያና የዕለት ምግብ ችግር እንዳጋጠመውና ችግሩን መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጥ ጠይቀዋል።
አሁን ላይ በአካባቢው የሀገር መከላከያ ሠራዊት መድረሱን ገልጸዋል። ጥቃት አድራሾችም ለጊዜው መሸሻቸውን የተናገሩት ተጎጅዎቹ በንጹኀን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ መንግሥት እንዲያስቆም ጠይቀዎል። ሲል ኢሚኮ ምስክሮችን ጠቅሶ ዘግቧል

“የሸኔ ታጣቂ ቡድነ ላይ እየተወሰደ በሚገኘው እርምጃ ቡድኑ ላይ የተፈጠሩ ተጽዕኖዎች ሰፊ ናቸው” ሲሉ የሚናገሩ እንዳስረዱት ሸኔ ሃይሉ እየተበተነ ነው። የዕዝ ሰንሰለቱ እየፈረሰ ሲሆን፣ ተራ ዝርፊያና ንጽሃንን ኢላማ በማድረግ እየጨፈጨፈ መሆኑን ያስረዳሉ። ይህን መረጃ ካገኘን በሁዋላ መንግስት ጭፍጨፋ መፈጸሙን አረጋግጧል።

“የጸጥታ አካላት ከሚያደርሱበት ዱላ የፈረጠጠው የሸኔ ቡድን በምዕራብ ወለጋ በዜጎች ላይ አደጋ እያደረሰ በመሸሽ ላይ ነው። በኦሮሚያ ክልል፣ ቄለም ወለጋ ዞን ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ጭፍጨፋ ተፈጽሞባቸዋል። በዜጎቻችን ላይ በደረሰው መከራ እያዘንን ይሄንን አሸባሪ ቡድን እስከመጨረሻው ተከታትለን ከህዝባችን ጋር እናስወግደዋለን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በማህበራዊ ገጻቸው አስታውቀዋል። የጭፍጨፋውን መጠን ግን አላስታወቁም።

“የኦሮምኖ ነጻ አውጪ ሰራዊት ነኝ” ሲል ራሱን የሚጠራው ይህ ታጣቂ ቡድን በቢቢሲ በኩል ከወለጋው ጭፍጨፋ ነጻ ያደረገው ሸኔ፣ በወቅቱ “ጭፍጨፋው በነጻ አካል እንዲጣራ እጠይቃለሁ” ከማለቱ ውጭ የአገር መከላከያ ሰራዊት ወሰድኩ በሚል ስላሰራጨው ዜና ምንም አላለም። ይዟቸው የነበረውን አካባቢዎች አስረክቧል መባሉንም በተመሳሳይ አላስተባበለም።

ጉዳዩን የሚከታተሉና ውስጥ ያሚያውቁ ተማኝ ምንጮች ሸኔ ኃይሉ እየተበታተነ ወደ ጫካና ዋሻዎች እየሸሸ መሆኑን አስታውቀዋል። ይህም የሆነው ሃይሉ በበርካታ እቅጣጫዎች በስፋት የተከፈተበትን ጥቃት መቋቋም ስለተሳነው ነው። ይህ ሃይል በፀጥታ አካላት የሚወሰዱ ጥቃት መክቶ መዋጋት ባለመቻሉ ለመሸሽ መገደዱና፣ ሲሸሽ ንጽሃንን እየጨፈጨፈ መሄዱ ተመልክቷል።

ራሱን የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር ብሎ ራሱን ለግምሽ ምዕተ ዓመት የሚጠራው ትህነግ ጃልመሮ ከሚመሩት ታጣቂ የሸኔ ቡድን ጋር በተመሳሳይ አጀንዳ አብረው ለመስራት መስማማታቸውን ይፋ ካደረጉ በሁዋላ ቡድኑ ሰፊ ቁጥር ያላቸውን ንጹሃንን ዘር ለይቶ ሲያጠቃ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። በሁለት ሳምንት ውስጥ የደረሰውን ጭፍጨፋ ትህነግም ሆነ ሌሎች ኦሮሚያ ላይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች በይፋ አልተቃወሙም። ይሁን እንጂ ሸኔ ” የለህበትም” ሲል አስተባብሎ “ገለልተኛ” ሃይል እንዲያጣራ መጠየቁ ይታወሳል። ትህነግም አማራና አፋር ክልልን በወረርበት ወቅት ላደረሰው ጥፋት ሲጠየቅ ” በገለልተኛ ካል ይጣራ” ሲል በተመሳሳይ ሲያስተባብል እንደነበር ይታወሳል።

ከአካባቢው ወታደራዊ መረጃ ያላቸው እንዳሉት የደረሰበትን ጥቃት ተከትሎ የሸኔ የታችኛው ታጣቂ ሃይል አመራሮች ትዕዛዝ መቀበል ያቆሙበት፣ በተለያዩ አከባባዎች በተለያየ ደረጃ የሚገኝ የቡድኑ ታጣቂ ደግሞ ከቡድኑ መሪዎቻቸው የሚሰጡ መዋቅራዊ ትዕዛዞችን ወደሁዋላ የማለት ባህሪ እያሳዩ እንደሆነም አስታውቀዋል።
ታጣቂዎቹ አንድን አከባቢ ተቆጣጥረው ረጅም ጊዜ ይዞታቸውን አስተብቀው መቆየት እንደማይችሉ የተገነዘቡ በመሆኑ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ስፍራው ላይ ሳይደርሱ አስቀድመው ዝርፊያ በመፈጸም በፍጥነት አካባቢዎቹን ለቀው እነደሚወጡ ምንጮቹ ማስረጃ ጠቅሰው አመልክተዋል። አያይዘውም ንጹሃንን እየጨፈጨፈ መሆኑን ተናግረዋል።
“ቡድኑ በቀጥታ ከፀጥታ አካላት ጋር ፊት ለፊት ውጊያ ለማካሄድ የሚያስችል ቁመና የሌላው በመሆኑ የፀጥታ አካላት ባልደረሱበት ወይም በሳሱበት ቀጠና ሾልኮ በመግባት ሲቪሎችን ኢላማ ያደረግ ግደያ በመፈጸም የሚዲያ ትኩረት ለማግኘት ጥረት ሲያደርጉ ይስተዋላል” ሲሉ ወቅታዊ መረጃዎችን ያሰባሰቡት ወገኖች፣ ይህንኑ ተከትሎ “ሸኔ ተተኪ ታጣቂ ለማፍራት በተወሰነ ደረጃ ተቸግሯል” ብለዋል። አያይዘውም ” ባለፉት ጥቂት ቀናት በተካሄዱ ኦፕሬሽኖች ከ400 በላይ ታጣቂዎች ተገድለውበታል” ሲሉ ቡድኑ አዳዲስ ታጣቂዎችን ለመመልመል የተገደደበትን ምክንያት አመላክተዋል።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

Ethioreview news

A journalist

«ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የኢዜማ መሪ ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስ ያለዎት» አንዱዓለም አራጌ
ሶስተኛው የህዳሴ ግድብ ሙሌት ተጀመረ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
ART and CULTURE

አጭር ዳሰሳ ሌንጮ ለታ፤ ትግል ሕይወቱ

May 17, 20260
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 20260
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 20260
Load more
Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Read also
ART and CULTURE

አጭር ዳሰሳ ሌንጮ ለታ፤ ትግል ሕይወቱ

May 17, 20260
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 20260
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 20260
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 20260
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 20260
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 20260
Load more
Recent Posts
  • አጭር ዳሰሳ ሌንጮ ለታ፤ ትግል ሕይወቱ May 17, 2026
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE - VOICES OF ETHIOPIA
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedbusinesshotarchivetips
    © Copyright 2026, All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2
    • Home Demo news