Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  “የጁባላንድ ባለስልጣናትን ከአየር ላይ ለማጋየት ታዞ ነበር” መከላከያ በጣልቃ ገብነት ተከሰሰ
News

“የጁባላንድ ባለስልጣናትን ከአየር ላይ ለማጋየት ታዞ ነበር” መከላከያ በጣልቃ ገብነት ተከሰሰ

Ethioreview newsEthioreview news—December 24, 2024
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“የጁባላንድን ባለስልጣናት ያሳፈረ አውሮፕላን እንዲመታ ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር” ሲሉ የጁባላንድ ደኅንነት ሚኒስትር ዩሱፍ ሁሴን ኦስማንን ጠቅሶ ኤኤፍፒ ዘገበ። ይህንኑ ትዕዛዝ ተከትሎ የኢትዮጵያ ጦር እርምጃ መውሰዱን ሳይገልጽ በደፈናው የሶማሊያ መንግስት የኢትዮጵያን መንግስት የከሰሰበትን መግለጫ አሰራጭቷል።

የኢትዮጵያና የሶማሊያ ባለስልጣናት የአንካራውን ስምምነት ለማጠንከር አዲስ አበባ እየመከሩ ባለበት ወቅት ጁባላንድ ዳውሎ ከተማ በተፈጠረ ጥቃት የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ” የኢትዮጵያ ኃይሎች በሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ላይ ጥቃት አድርሰዋል” ሲል ያሰራጨውን መግለጫ ኢትዮጵያ ስምምነቱ እንዳይጸና የሚመኙ አካላት የፈጠሩት ተራ ክስና አሉባልታ እንደሆነ ስትል አጣጥላዋለች።

አጋጣሚውን አስመልክቶ የጁባ ባለስልጣናት “በሥፍራው የሚገኙት የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ጣልቃ የገቡት ባለሥልጣናትን ለመጠበቅ ነበር” ማለታቸውን ኤኤፍፒ ከስፍራው ዘግቧል። የሶማሊያ መንግስት ኤኤፍፒ ለዘገበው ዘገባ ማስተባበያም ሆነ ተቃውሞ በመግለጫው አላካተተም። የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በጁባ ላንድ መስፈሩ ይታወሳል።

ዘገባው አክሎ የጁባላንድ ደኅንነት ሚኒስትር ዩሱፍ ሁሴን ኦስማንን በዱሎው የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ ጠቅሶ እንዳለው “ክስተቱ የተፈጠረው (የፌዴራል) ኃይሎች የጁባላንድ ግዛት ልዑካንን የጫነች አውሮፕላን መትተው እንዲጥሉ ትዕዛዝ መሰጠቱን ተከትሎ ነው” የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ ጥቃቱን የኢትዮጵያ ኃይሎች መሰንዘራቸውን ከማስታውቁ ውጭ ምክንያቱን አላብራራም።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ሃሰን ሼክ የሚመሩት የሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት ከፊል ራስ ገዝ ከሆነችው ጁባላንድ ጋር ግጭት ውስጥ መግባታቸው የሚታወስ ነው።
የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰኞ አመሻሽ ላይ ባወጣው መግለጫ ዱሎው በተባለችው የጁባላንድ ከተማ የኢትዮጵያ ጦር ጥቃት ፈጽሞ ጉዳት ማድረሱን አመልክቷል። የኢትዮጵያ ኃይሎች ምንም ዓይነት ትንኮሳ ሳይደረግባቸው ዱሎው በሚገኘው የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር መቀመጫ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ያመልከተው መግለጫው የጉዳቱን መጠን አልገለጸም ።

መግለጫው ጥቃቱ የታቀደ ነው ብሎታል። ሲያብራራም ጥቃቱ ሶስት ቁፍል የሶማሊያ ጦር፣ የብሔራዊ ደኅንነት ኤጀንሲ እና የሶማሊያ ፖሊስ ኃይል መቀመጫዎች ላይ መፈጸሙን አመልክቷል።

በጥቃቱ የሶማሊያ ኃይሎች ሙትና ቁስለኛ መሆናቸውን፣ በአካባቢው ያሉ ነዋሪዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው አትቷል። የጥቃቱ መጠን አልተብራራም።
መግለጫው አክሎ የሶማሊያ መንግሥት በአንካራ ስምምነት መሠረት የሰላም ሂደቱን ለማጠናከር እየሰራ ባለበትና ከፍተኛ ልዑክ ወደ አዲስ አበባ ባለከበት ወቅት ጥቃቱ መፈርጸሙን ጠቅሶ ወንጅሏል።

የሶማሊያ የፌደራል መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዲሴምበር 23 ቀን 2024 ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ መንግስት ማዘኑን አስታውቀ። በሶማሊያ ዶሎው ከተማ ተከሰተ ለተባለው ጉዳይ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ወታደሮች ላይ የቀርበውን ክስ ተራ ወሬ ወይም ትክክኛንተ የሌለው ውንጀላ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።

ክስተቱ የተቀሰቀሰው በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል የተጀመረውን ግንኙነት ለመቦርቦር ባሰቡ አንዳንድ አካላት ነው የተፈጸመ እንደሆነ መግለጫው አስታውቋል። መግለጫው እነዚህ ሶስተኛ ወገኖች የአፍሪካ ቀንድን ለማተራመስ ዓላማ ያላቸው እና የቀጣናው ሰላም ዘላለማዊ ጸሮች መሆናቸውንም አክሏል።
በአንካራው ስምምነት እንደተመለከተው የሁለቱ ሀገራት የተጀመረርውን የሰላም ቁርጠኝነት ለማሰናከል ለሚንቀሳቀሱ አካላት መመቻቸት ወይም ፈቃድ መስጠት እንደምይገባቸው መግለጫው አትቷል። የኢትዮጵያ መንግስት ተመሳሳይ አደጋዎችን ለመከላከል ከፌዴራል መንግስት የሚመለከታቸው አካላት ጋር ተባብሮ እንደሚሰራም ገልጿል።

“ኢትዮጵያ በአንካራ ዲክላሬሽን መንፈስ የሁለቱን ሀገራት ወንድማማችነት ግንኙነት ለማደስ እና ለማጠናከር ያላትን ቁርጠኝነት ከፍ አድርጋ ትጠብቃለች። የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ቁርጠኝነት እና ድፍረት የሁለትዮሽ አጋርነት እና ሰፊ ቀጠናዊ ትብብርን አጠናክሮ ይቀጥላል” ይላል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ

ታህሳስ 24 ቀን 2024 አዲስ አበባ

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የሶማሊያ ባለስልጣናት አዲስ አበባ እየመከሩ ነው፤ግብጽ “አትርሱኝ” አለች
አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ከሰው በበለጠ የማሰብ ችሎታን ይጎናጸፋል – ኤለን መስክ
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2