Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  በልደቱና በርዕዮት ሚዲያ ክፍል ሁለት የሻዕቢያ አጀንዳ በምሁራን ውይይት ስም በሚቀጥለው ሳምንት ይካሄዳል
News

በልደቱና በርዕዮት ሚዲያ ክፍል ሁለት የሻዕቢያ አጀንዳ በምሁራን ውይይት ስም በሚቀጥለው ሳምንት ይካሄዳል

Ethioreview newsEthioreview news—July 13, 2025
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ልደቱ አያሌው ከቴዎድሮስ ጸጋዬ ጋር የሚያስተባብረው “አየር አንቀጥቅጥ” ትዕይንት ክፍል ሁለት የሻዕቢያ አጀንዳ በሚቀጥለው ሳምንት ቅዳሜ እንደሚካሄድ ታወቀ። በቀጣይ የሚካሄደው ክፍል ሶስት “አየር አንቀጥቅጥ ትዕይንት” የሲቪክ ማህበራት ሲሆን የቀድሞ የቪኦኤ ኃላፊ አቶ ንጉሴ አክሊሉ በዋናነት ተጋባዥ ይሆናሉ።

በሰማይ ላይ ትዕይንቱ እንዲሳተፉ ተጋብዘው ” የሉአላዊነት” ጥያቄ በማንሳት ግብዣውን ያልተቀበሉ በሰጡት ጥቆማ መሰረት መድረኩ በቅርቡ “ሰማይ አንቀጥቅጥ” በሚል ስያሜ ተካሂዶ በቅብብሎሽ “የሻዕቢያ ተቀጣሪዎች” የሚባሉት እና የእነ ዶክተር ደብረጽዮን ቡድን ደጋፊ ሚዲያዎች ያራገቡት የበይነ መረብ ትዕይንት ቀጣይ ነው።

የስማይ ላይ ሰለፉ የሻዕቢያና የበረከት ስምዖን ሤራ እንደሆነ የሚጠቁሙ ርዕዮት ዩቱብ ልዩ ገጸ ባህርይ ተዘጋጅቶለት ድራማውን ከልደቱ ጋር እንዲተውን ሲደረግ መስማማቱ ሻዕቢያንና የእነ ዶክተር ደብረጽዮንን ቡድን ለመስማት በሚከብድ ቃላቶችና ሃረጎች እየደጋገመ መሳደቡ ለዚሁ ኃላፊነቱ ማመቻቺያ እንደሆነ ጎልጉል ዘግቧል።

በስፋት የተቃውሞ ጽሁፍ በማዘጋጀት፣ በዩቲዩብ ቻናሎች በተደጋጋሚ በመቅረብ የሚታወቁ የሚሰባሰቡበት ይህ መድረክ ከሚታውቁት ውጪ አዳዲስ ሰዎች እንደማይጠበቁበት ዜናውን የሰጡን ነገረውናል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

” የአብይ ነገረኝ ንቅናቄን ተዋንያኖችን ሲያስተናግድ የከረመው ርዕዮት ሚዲያ በሚመራው በዚህ መድረክ የሚሳተፉትን አካላት የሚያግባባውና የመናገሪያ ድንበር የሚያበጀውና የቅድመ ውስወሳ ስራ የሚሰራው አቶ ልደቱ ነው” ያሉት እነዚሁ ወገኖች ቋሚ ” ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል በኦሮሞና በኦጋዴን በኩል የሚሳተፉትን ያስተባብራል” ብለዋል።

የምሁራን የሰማይ አንቀጥቅጥ ትዕይንት ሲካሄድ የሚሰጠው ርዕስ ምን እንደሆነ እንዳልሰሙ የዜናው ሰዎች ተናግረዋል። እነዚሁ ወገኖች ከዚህ በሁዋላ ቀጣዩ ትዕይንት የሲቪክ ማህበራት እንደሆኑ ገልጸዋል።

ዶናልድ ትራምፕ የዘጉት የቪኦኤ ዋና አለቃ የነበሩትና ቦልቲሞር ግድም የሚኖሩት አቶ ንጉሴ አክሊሉ “ጋዜጠኛ” እያሉ ከሚመሩት ትረስት ኢትዮጵያ ተወክለው ተናጋሪ እንዲሆኑ ጥሪ ከሚቀርብላቸው መካከል መሆናቸው ታውቋል። ከጀርባ ሆነው የመስራት ባህሪ ያላቸው አቶ ንጉሴ ጥያቄው ሲቀርብላቸው ስለመቀበላቸው ለጊዜው አልተገለጸም። አቶ ልደቱ አብሮነትን የመሰረቱት እሳቸው በመሆናቸው ይታወሳል።

ዜናውን የሰሙ “አሜሪካ ያሉት የሲቪክ ማህበራት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከታጣቂዎች ጀርባ ያሉ፣ በታጣቂዎች ባለቤትነት የሚጣሉ፣ በብሄር ድርጅት እሳቤ የተቀኙና ብብሄሮች ውክልና የማይስማሙ ሲሆኑ፣ ጀርባቸው ፖለቲካና ፖለቲካ እንጂ ሌላ ባለመሆኑ ጊዜ ከማጥፋት ቁጥር ሁለት ኢህአዴግን በአዲሱ ስሙ ቢያስተዋውቁንና ወደ አራት ኪሎ ለመሳፈር የሚሳፈሩበትን የባቡር ስም ከወዲሁ ቢያስተዋውቁን ይሻላል” የሚል አስተያየት ሰጥተዋል።

ጃዋር በሚዲያ ረሃብ እየተሰቃየ መሆኑ ተሰምቷል፤ በተጀመረው ሕብረት ላይቀጥል የሚችልበት አግባብ እንዳለ ተጠቁሟል። በግብጽ ዕርዳታ ሚኖሶታ ሳምፖል የነበረውን የኦኤምኤንን – OMN፣ አዲስ አበባ ከገባ በሁዋላ የገዛቸውንና የቋቋማቸውን ሚዲያዎች በስምምነት ችግር ከበተነ በሁዋላ አሁን ላይ የሚዲያ ችግር እንደገጠመው የሚቀርቡት እያስታወቁ ነው።

OMN ላይ ሲሰሩ የነበሩት እንደ ደጀኔ እንኳ የራሳቸውን OMN ቢያቋቁሙም መድረክ ከልክለውታል። በዚህም የተነሳ ሻዕቢያ ከሚረዳቸውና እነ ዶክተር ደብረጽዮንን የሚደግፉ ሚዲያዎች ብቻ አሁን የተጀመረውንና እሱም የተካተተበትን ትህነግንና ሻዕቢያን ከሃጢያታቸው የማጻዳት ንቅናቄ ከሚያርግቡ ሚዲያዎች በስተቀር አማራጭ አለማግኘቱ እረፍት ነስቶታል።

በቅርብ የሚያውቁት እንደሚሉት አዲሱ ትህነግንና ሻዕቢያን ከፈጸሙት ወንጀል የማጻዳቱ ንቅናቄ የወለጋ አካባቢ ተወላጆች የሚመሯቸው ውስን ሚዲያዎችን ብቻ የሚያምን ነው። በዚህ ሳቢያ ቀደም ሲል ሚዲያዎችን በሞኖፖል ይዞ የገፋቸው ባልደረቦቹ አሁን ላይ ገፍተውታል። የወለጋ አካባቢ ተወላጅ ባለመሆኑ የደረሰበትን መገፋት ለመቋቋም አዲስ ሚዲያ ለማቋቋም እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ታውቋል።

ጃዋር አዲስ አበባ በነበረበት ወቅት በርካታ ሚዲያዎች ስለነበሩት የሚፈልገውን መረጃ ያለተከራካሪ ያወራ እንደነበር የሚታወስ ነው።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
አሜሪካ ለኢትዮጵያዊያን የመግቢያ ቪዛ ላይ ቁጥጥሯን አጠናከረች
Trump wants to talk business with Africa in hopes of countering China. But a US summit excluded Africa’s big players
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2