Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  በታጣቂዎች [ጎጃም ፋኖ] ታፍነው የከረሙት የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል አባል ተገደሉ
News

በታጣቂዎች [ጎጃም ፋኖ] ታፍነው የከረሙት የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል አባል ተገደሉ

Ethioreview newsEthioreview news—August 21, 2025
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ታጣቂዎቹ ለቤተሰብ ‘1.6 ሚሊየን ብር ካልከፈላችሁ አንለቀውም’ በማለት ስልክ በተደጋጋሚ በመደወል ይጠይቁ እንደነበርና በኃላም ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር ወሰዱ፤ የካውንስሉ ከፍተኛ አመራሮች ታጣቂዎቹ ለቤተሰብ በደወሉበት  የስልክ መስመር መልሰው በመደወል ግለሰቡን ለማስለቀቅ ድርድር ሲያደርጉ ቢቆዩም  ስምምነት ላይ መድረስ አልተቻለም።

ሰላም እና እርቅ ለማወረድ ኃላፊነታቸዉን በመወጣት ላይ የነበሩ አባት በታጣቂዎች መገደላቸውን የአማራ ክልል ሰላም ካውንስል ገለጸ። ” የካውንስሉ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ “ታጣቂዎቹ የሰላም ካውንስል አባሉን አግተው 1.6 ሚልየን ብር እንዲከፍሉ ለቤተሰቦቻቸው በስልክ ጠይቀው 250 ሺ ብር ከተከፈላቸው በኃላ ስልክ ደውለው ገለናቸዋል ብለዋል ” ብለዋል። ከገዳዮቹ በኩል የተሰማ ነገር የለም። ሟችን የሚያውቁ በተባለው መልኩ ሕይወታቸው ማለፉን መስክረዋል።

በአማራ ክልል ሰላም ካውንስል የሰሜን ጎጃም ዞን የሰላም ካውንስል መሪ የነበሩት መልዓከ ምህረት ነቃጥበብ ገነት በክልሉ የተፈጠረውን የሰላም እጦት በእርቅ እንዲፈታ ሲሠሩ እንደነበር ካውንስሉ ባሳራጨው መግለጫ ገልጿል።

በመግለጫው ችግሮች በሰላም እንዲፈቱም በሕዝባዊ ስብሰባዎች እና በሰላም ጉባኤዎች ላይ ሟች ሲያስተምሩም ነበር ተብሏል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

መልዓከ ምህረት ነቃጥበብ የታጠቁ ኃይሎች ከመንግሥት ጋር እንዲወያዩ፣ ሰላም እንዲሰፍን እና የክልሉ ሕዝብ ስቃይም እንዲያበቃ ሲማጸኑ መቆየታቸውን ያስታወቀው ካውንስሉ፣ በመግለጫው ስለ አሟሟታቸው ዝርዝር ማስረጃ አቅርቧል።

“የሰላም ዓላማ የሚጻረሩ አካላት ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም ምሽት ላይ እኒህ አባት ከሚያገለግሉበት ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ ታጥቀው በመግባት አፍነው ወስደዋቸዋል” ያለው መግለጫ ክብራቸውን በማይመጥን መልኩ ዳህና ማርያም ወደ ተባለው የታጣቂዎች ምሽግ በመውሰድም ለስቃይ ሲዳርጓቸው መቆየታቸውን ገልጿል። ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም ደግሞ እኒህን ሰላም ወዳድ አባት በግፍ መግደላቸው መታወቁንም አመልክቷል።

የካውንስሉ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ  አቶ እያቸው ተሻለ ዛሬ ለቲክቫህ እንዳሉት መልዓከ ምህረት ነቃጥበብ ገነት ሀምሌ 1 ቀን 2017ዓ.ም የታጠቁ ሀይሎች ከሚያገለግሉበት ቤተክርስቲያን ገብተው በመውሰድ ለ1 ወር ከ 5 ቀን  ያህል ሲያሰቃዩቸው እንደቆዩ ቆይተዋል።

ታጣቂዎቹ ለቤተሰብ “1.6 ሚሊየን ብር ካልከፈላችሁ አንለቀውም” በማለት ስልክ በተደጋጋሚ በመደወል ይጠይቁ እንደነበርና በኃላም ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር እንደከፈሉ ነው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው ያስረዳሉ።

የካውንስሉ ከፍተኛ አመራሮች ታጣቂዎቹ ለቤተሰብ በደወሉበት  የስልክ መስመር መልሰው በመደወል ግለሰቡን ለማስለቀቅ ድርድር ሲያደርጉ ቢቆዩም  ስምምነት ላይ መድረስ እንዳልተቻለ ኃላፊው ለቲክቫህ ከተናገሩት ለመረዳት ተችሏል።

የካውንስሉ አመራሮች ከታጣቂዎች ጋር ሲያደርጉት በነበረው ድርድር  ታጣቂዎቹ “ስለ ሰላም በቤተክርስቲያን ለምን ይሰብካል ” በሚል እንደያዟቸው አስታውቀው ነበር። ከእገታው እንዲለቀቁ የተጠየቀውን 1.6 ሚልየን ብር መክፈል ግድ እንደሆነ መናገራቸውን አቶ እያቸው ገልፀዋል። ይህ ከሆነ በኋላ ግድያው መፈጸሙና ለቤተሰብ መነገሩ ተመልክቷል።

መልዓከ ሰላም ነቃጥበብ ገነት በአድባራት እና ገዳማት ለ17 ዓመታት ያገለገሉ መንፈሳዊ አባት፤ ስለሀገርና ስለሕዝባቸው ወቅታዊ ችግርም መፍትሔ ለመፈለግ የበኩላቸውን ጥረት የሚያደርጉ ነበሩ ብሏል ያለው የካውንስሉ በመግለጫ፣ “የእኒህ አባት ግድያ ካውንስሉን ሰላምን ለማስፈን ከሚሠራው አላማው ለአፍታም እንኳን ወደኃላ አይጎትተውም” ብሏል። በሰላም ወዳዱ አባት ግድያ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማውም ካውንስሉ በመግለጫው አስታውቋል።

ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም ደቡብ አቸፈር ዱርቤቴ ከተማ በሚገኘው የሟች የመኖሪያ ቤት በመገኘት የምስለ ቀብር ሥነ ሥርዓት እንደሚካሄድም ካውንስሉ ገልጿል። መግለጫ አያይዞም የሰላም ዋጋ በመስዋዕትነት የሚመጣ መኾኑን ትምህርት ለመስጠት በጋራ መሰለፍ እንደሚገባም ጥሪ አቅርቧል።


NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የአብይ አሕመድ “ፈጣኑ ባቡር” ተሳፋሪዎች – የእድሜ ልክ ሽግግር መንግስት አዝጋሚዎች
የጃዋር የመስከረም ቀጠሮ ፤ ሃኪሞች፣ መምህራንና ገበሬዎች “የአመጽ ዶፍ ያወርዳሉ”
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2