በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከፈተኛ የማዕረግ ሹመት ሰጥተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ከፍተኛ ማዕረግ የተሰጣቸው የጦር መኮንኖችን ዝርዝር ይፋ ባደረገርው መሰረት ከስር ቀርቧል።
መንግስት የሰጠውን ከፍተኛ የማዕረግ ዕድገት አስመክቶ ተቃዋሚዎች፣ የሻዕቢያ ሚዲያዎችና በአክቲቪስትነት ስም የሚጠሩ ሚዲያዎች ትንተና እንደሚሰጡ ይጠበቃል። ትንተናውም ሹመቱን በብሄር፣ በሰፈር፣ በአካባቢ፣ በሚከተሉት የትግል አቅጣጫና መመሪያ በሚሰጧቸው አካላት ትዕዛዝ መሰረት እንደሚሆን ከወዲሁ ታውቋል።
በተለይም መንግስት ወደብ ላይ ከያዘው ቁርጠኛ አቋምና ዝግጅት አንጻር የከፍተኛ መኮኖኖቹን ሹመት በማያያዝ ሰበዝ የመብዘዝና ከአገር ይልቅ ለሌሎች የሚሞግት አስተያየት የተለመዱት የማህበራዊ ሚዲያ ፊት አውራሪዎች እንደሚያቀርቡ ታውቋል።
በጄነራልነት ማዕረግ ሹመት የተቀበሉት
1 ሌ/ጄኔራል አለምሸት ደግፌ
2 ሌ/ጄኔራል ደስታ አብቼ
3 ሌ/ጄኔራል ይመር መኮንን
4 ሌ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን
በሌ/ጄኔራል ማዕረግ፦
1 ሜ/ጄኔራል ከፍያለዉ አምዴ ተሰማ
2 ሜ/ጄኔራል ክንዱ ገዙ ተገኝ
በሜ/ጄኔራል ማዕረግ፦
1 ብ/ጄኔራል ታደሰ አመሎ ሲኤሳ
2 ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ ክቲላ
3 ብ/ጄኔራል ኃይሉ እንደሻዉ አቶምሳ
4 ብ/ጄኔራል ዋኘዉ አለሜ አያሌዉ
5 ብ/ጄኔራል ነገራ ሌሊሳ ሙለታ
6 ብ/ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ አመንቴ
7 ብ/ጄኔራል ደረጀ መገርሳ እሰታ
8 ብ/ጄኔራል በርሄ ገ/መድህን ደመወዝ
9 ብ/ጄኔራል ያሲን ሙሃመድ ሲሳይ
10 ብ/ጄኔራል ዘዉዱ ሰጥአርጌ ደመቀ
11 ብ/ጄኔራል ሚልኬሳ ረጋሳ ኢተፋ
12 ብ/ጄኔራል መለስ መንግስቴ ንረይ
13 ብ/ጄኔራል ተሾመ አናጋዉ አየለ
14 ብ/ጄኔራል አማረ ባህታ በርሄ
15 ብ/ጄኔራል አበባዉ ሰኢድ ይመር
16 ብ/ጄኔራል ደስታ ተመስገን አራጋዉ
17 ብ/ጄኔራል ከማል ኤቢሶ
በብ/ጄኔራልነት ማዕረግ፦
1 ኮ/ል ግርማ ፌዬ ከበደ
2 ኮ/ል ደመቀ መንግስቱ ጽዱ
3 ኮ/ል ተመስገን አስማማው አስናቄ
4 ኮ/ል ሰጠኝ ሊክሳ ኒካ
5 ኮ/ል ጌትነት አዳነ ካሳ
6 ኮ/ል ዮሃንስ መኮንን እጄታ
7 ኮ/ል አባቡ ተሸመ ለገሰ
8 ኮ/ል መኮንን መንግስተ ተበጀ
9 ኮ/ል አሰፋ ደበሌ ነጋዎ
10 ኮ/ል አለሙ ቂጣታ ወረታ
11 ኮ/ል ሙላው በየነ አማኑ
12 ኮ/ል ደጀነ ፀጋዬ ተሻለ
13 ኮ/ል ቾምቤ ወርቁ እሬሶ
14 ኮ/ል አባተ አሰፋ ካሴ
15 ኮ/ል ተሾመ ባጫ ጎሹ
16 ኮ/ል አዲሱ ትርፌሳ በየነ
17 ኮ/ል ዩሃንስ ትኬሳ አያንሳ
18 ኮ/ል ዳኛቸው አያሌው እንግዳ
19 ኮ/ል ፍቃዱ ታደሰ ሰጠኝ
20 ኮ/ል አስናቀ አይተነው መንግስቴ
21 ኮ/ል የሺጥላ ተስፋዬ ደመቀ
22 ኮ/ል መልካሙ ቶማ በየነ
23 ኮ/ል ፈይሳ አየለ ገብረየስ
24 ኮ/ል ጀማል ከድር በዳሳ
25 ኮ/ል ቸርነት መንገሻ ገብሬ
26 ኮ/ል አዘነ ሽመልስ ታደሰ
27 ኮ/ል ጥላሁን ዱጋሳ ጌቱ
28 ኮ/ል ንጉሴ ለውጤ መንግስቱ
29 ኮ/ል ገነት ይማም ታደሰ
30 ኮ/ል ጥላሁን ደምሴ ይርሳው
31 ኮ/ል መሀመድ አህመድ መሀመድ
32 ኮ/ል መስፍን በየነ ኃይሌ
33 ኮ/ል ቡሩክ ሰይፉ ሰርበቶ
34 ኮ/ል መሰረት ጌታቸው የሱነህ
35 ኮ/ል ሁሴን መሃመድ አሕመድ
36 ኮ/ል ግርማ አየለ ጉርሙ
37 ኮ/ል ጣሂር ሳሌህ አሊ
38 ኮ/ል ቦጃ አጋ በዳኔ
39 ኮ/ል አካሉ ካሳ ቦኬ
40 ኮ/ል አዲሱ በድሩ መሃመድ
41 ኮ/ል ቢራራ አበበ ተክሉ
42 ኮ/ል ረሺድ ኢብራሂም አሊይ
43 ኮ/ል ደምሴው አንተነህ ደመላሽ

