Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የአርሚ 11 አዛዥ ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ እጅ ለመስጠት ከመከላከያ ጋር ንግግር መጀመራቸው ተሰማ፤
News

የአርሚ 11 አዛዥ ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ እጅ ለመስጠት ከመከላከያ ጋር ንግግር መጀመራቸው ተሰማ፤

Ethioreview newsEthioreview news—January 31, 2026
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

በጠለምት ግንባር የአርሚ አስራ አንድ አዛዥ የሆኑት ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ በሰላም እጅ ለመስጠት ከአገር መከላከያ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑ ተሰማ። ከተለያዩ አርሚዎች የሚከዱ ታጣቂዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ ተጠቅሶ ያለማቋረጥ ሪፖርት እየቀረበ መሆኑ ታውቋል።

በቀደመው አደረጃጀት እስከ አርባ ሺህ፣ በአሁኑ ደግሞ እስከ አስራ አምስት ሺህ ኃይል የሚያካትተውን አርሚ የሚመሩት ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ እጅ ለመስጠት ንግግር መጀመራቸውን ያስታወቁት ለመኮንኑ ቅርብ የሆኑ አብረዋቸው ያሉ የመካከለኛ አመራሮች ናቸው።

በምዕራብ ጠለምት ግንባር ጥቃት ከሰነዘሩት የአርሚ አስራ አንድ ኮሮች መካከል ሁለቱ ኮሮች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በመበተናቸው ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ ወደ ሰላማዊ መንገድ እንዲመጡ ምክንያት እንደሆናቸው መረጃውን ካካፈሉን ወገኖች ለመረዳት ተችሏል። መኮንኑ ወደ ሰላማዊ መንገድ ሲመጡ ከትግራይ ሰላም ኃይሎች ጋር ስለመቀላቀላቸው ለጊዜው የተባለ ነገር የለም። የአገር መከላከያም በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ ለማኘት የተደረገው ሙከራ አልተሳካም። መከላከያ በተደጋጋሚ የሰላም መንገድ ለሚመርጡ አቀባበል እንደሚያደርግ ኃላፊዎቹ በተደጋጋሚ ሲናገሩ መስማት  የተለመደ ነው።

በሌላ ዜና ከአርሚ 35 እየከዱ ያሉ ታጣቂዎች ቁጠራቸው መጨመሩ ተሰምቷል። የሚከዱት ታጣቂዎች መበራከት ያሳሰባቸው የአርሚው አመራሮች የታጣቂዎቹን የመኖሪያ መታወቃያ ካርድ በመንጠቅ እንቅስቃሴያቸውን  ማገድ ጀምረዋል። መታወቂያ የተነጠቁት በግዳጅ ካምፕ እንዲቀመጡ በማድረግ ላይ መሆናቸው ተሰምቷል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

ጸለምት ወረዳ ከሚንቀሳቀሱት የትህነግ ታጣቂ ኃይሎች መካከል አርሚ 11 እና 13 እየፈረሰ መሆኑን በስፍራው የሚገኙ የሰላም ኃይሎች በትናንትናው ዕለት መናገራቸው አይዘነጋም።

የትግራይ ተቃዋሚ ድርጅቶች፣ ህዝብ፣ በተለይም ወጣቶች ጦርነት በትግራይ ምድር እንዳይደገም በከፍተኛ ሁኔታ ጥሪ ሲያስተላልፉ በመቆየታቸው፣ ያለፍርው ጦርነት ጠባሳ የከፋ መሆኑና በቀላሉ ሊረሳ ስለማይችል፣ በተለይም የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ባለ በሌለ ኃይሉ ሲንቀሳቀስ ከነበረው የሻዕቢያ ኃይል ጋር በመሆን ትግራይን የጦርነት አውድማ ለማድረግ የተያዘው ዕቅድ በትግራይ ባስነሳው ተቃውሞ ሳቢያ ትህነግ ድጋፍ እንዳጣ እየተገለጸ ነው። ይህንኑ ተከትሎ ከፋኖ፣ ሻዕቢያና ግብጽ ጋር የገጠመው ትህነግ ባደራጀው ሰራዊት ዘንዳ ዕምነት በማጣቱ ሳቢያ የገነባው ተዋጊ እየከዳው እንደሆነ ተከታታይ መረጃዎች እየወጡ ነው።

ከበአዲግራት የተሰማውም ዜና በተመሳሳይ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሆኗል። የአርሚ 15 አራት የሻለቃ አመራሮችን ጨምሮ ከ200 በላይ ታጣቂዎች ጥቃት እንዳይደርስባቸው ራሳቸውን በአነስተኛ አሃድ ከፋፍለው  መጥፋታቸው ተገልጿል። ይህ እስከታተመ ድረስ መጥፋታቸው እንጂ የት እንደደረሱ ይፋ አልሆነም። መጥፋታቸው ከተገለጸ በሁዋላ ፍለጋ እየተደረገና የአሰሳ ፍትሻ እንደተጀመረ ዜናውን ያካፈሉን ተናግረዋል።

በሚከዱት የሰራዊቱ አባላት ብዛት የተነሳ መሳሪያ እስከመጠቀም የደረሰ አስገዳጅ እርምጃ እየወሰደ ያለው ትህነግ፣ በአፈሳ መልክ አንዋጋም ያሉትን አስገድዶ ወደ ግጭት ቀጠና ለማስጋበት ጥረት እያደረገ መሁኑን የመቀለ ነዋሪዎች አመልክተዋል።

“በስጋት ላይ ነን” በማለት የተናገሩት የመቀለ ወጣቶች አሁን ላይ ከትግራይ መውጣት አስቸጋሪ እንደሆነ፣ ነገሩ ሁሉ ኤርትራን ወደመምሰል መቃረቡን አመልክተዋል።

በተመሳሳይ ዜና በትግራይ የግዳጅ ወታደራዊ አፈሳ መጀመሩ ተሰምቷል። የህወሓት ታጣቂ ቡድን በትግራይ የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን በሃይል እያፈሰ ወደ ግንባር እየወሰደ እንደሚገኝ የዘገበው መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 ነው።

በአዲግራት፣ በአድዋ እና በሌሎችም የክልሉ ከተሞች የተጀመረው ይህ የወጣቶች አፈሳ፤ በዋናነት በትጥቅ ትግል ስም ወጣቱን ወደ ወልቃይት አቅጣጫ ለመውሰድ የታለመ መሆኑ በዘገባው ተመልክቷል።

ቡድኑ በጠለምት በኩል በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ የሰው ሃይል እና የቁሳቁስ ኪሳራ እንደደረሰበት መረጃዎች ይጠቁማሉ። በአካባቢው ከሚገኙ የሚሊሻ ሃይሎች ጋር በነበረው ፍልሚያ በርካታ ታጣቂዎቹ ሙት እና ቁስለኛ ከመሆናቸውም በላይ፣ ወሳኝ የተባሉ የጦር መሳሪያዎቹ መማረካቸው ተነግሯል።  ይህንን የተመናመነ የሰው ሃይል ለማካካስም ነው በአሁኑ ሰዓት በከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን የማፈስ ስራ ላይ የተሰማራው ተብሏል። መረጃዎች እንዳመለክቱት፣ የታፈሱ ወጣቶች በመኪና ተጭነው ወደ ወልቃይት አቅጣጫ እየተወሰዱ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የትግራይ ወጣት ዳግም ለማያባራ ጦርነት እና ለቡድኑ ፍላጎት ሲል ህይወቱን አሳልፎ መስጠት የለበትም የሚሉ ድምፆች እየተሰሙ ነው።

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
‹‹ወልቃይትን በዐማራ መቃብር ላይ ካልሆነ አታስቡት… ራሳችንን ለመከላከል ተዘጋጅተናል›› አሸተ ደምለው
“እኔ የለሁበትም፤ ጄኔራሎቹ ለጊዜያዊ አስተዳደሩ አይታዘዙም” ሌተናል ጄኔራል ታደሰ፤
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
News

ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

April 13, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2