POLITICS
ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ ጊዜ እና የጥራት ደረጃ በማጠናቀቅ የሕዝብ እርካታን ለማሳደግ እየሠራን እንገኛለን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድረ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ...
በመጪው በጀት አመት ትልቅ ፈተና ሆኖ ያለወን የኑሮ ውድነትን ለመፍታት ምን ታስቧል፤ የአገሪቷ ኢኮኖሚን በተመለከተ በተለያዩ አካላት የተለያዩ መረጃዎች እየወጡ ነውና ኢኮኖሚው ያለበት ደረጃ እንዴት ይገለጻል፤ የአገሪቷን ሀብት አሟ...
በአማራ ክልል የሰላም ጉዳይ የተካሄደው የሰላም ኮንፈረንስ ባለ 10 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ። በአማራ ክልል በባሕር ዳር ከተማ ከሰኔ 17 እስከ ሰኔ 18/2016 ዓ.ም ከሁሉም የክልሉ አካባቢዎች እና ከአዲስ አበባ...
አሶሳ:- በቤኒሻንጉል ክልል የነበረው የሠላም መደፍረስ፣ የፀጥታ ችግርና የደህንነት ስጋት በተደረጉ ከፍተኛ ሰላምና ፀጥታን የማስፈን ሥራዎች ተወግዶ ክልሉ ሙሉ ለሙሉ ወደ ነበረበት ሰላማዊ ሁኔታ መመለሱ ተገለጸ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ...
It is with the strongest possible terms that We say NO to any such cognitive bias of "rosy retrospection" to TPLF's murderous regime! በግዜአቸው ያልተተ...
ወትሮ ከጥፋቱ የማይማረውና ከግጭት አዙሪት ውጭ ህይወት የሌለው አሸባሪው ህወሃት ከራያ አካባቢወች ለቆ እንዲወጣ የራያ ህዝብ በተለያዩ ከተሞች ሰልፍ እያካሄደና ጥያቄውን ግልጽ እያደረገ ይገኛል። ራያን በወረራ የያዘው ህወሃት ቀጠና...
የሽግግር ፍትሕ በርካታ ሂደት፣ ቅርጽ እና አተገባበር ያለው ሲኾን ሀገራት እና ሕዝቦች ካሉበት ግጭት ወደ ሰላማዊ መንገድ ለመሸጋገር የሚተገብሩት የፍትሕ ሂደት ፣ ሂደቱ ባለፉት ጊዜያት የተፈጸሙ ስህተቶችን እና የመብት ጥሰቶችን የ...
በአማራ ክልል ሰፋፊ ሊታረስ የሚችል መሬት ካለባቸው አካባቢዎች ምዕራብ እና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ይገኙበታል። ከደጋማው አካባቢ በመነሳት ወደ ሱዳን የሚፈስሱ እንደ አይማ፣ ሽንፋ፣ ጓንግ እና አንገረብ የመሳሰሉ ትላልቅ ወንዞች የ...
በኦሮሚያ ክልል ሰላም ለማስፈን በተሠሩ ሥራዎች አበረታች ውጤት መመዝገቡንና የተጀመሩ ሥራዎችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። አቶ ሽመልስ ትናንት በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራ...
በኦሮሚያ ሰላም እንዲሰፍን፣ የክልሉ ህዝብ ወደ ሰላማዊና የተረጋጋ ህይወት እንዲመለስ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተደጋጋሚ ጥሪ አቀረቡ። አቶ ሽመልስ አብዲሳ በይፋዊ ማህበራዊ ገጻቸው ባካፈሉት ሰፊ ጽሁፍ ህገወ...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበትን የምክክር ምዕራፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት አስጀምሯል። በአደዋ ድል መታሰቢያ በተጀመረው ከተማ አቀፍ የምክክር...
የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ታሪካዊ በሆነ የክስ ሂደት በቀረቡባቸው 34 ክሶች በሙሉ ጥፋተኛ ተብለዋል። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ላይ የፍርድ ውሳኔው ሲተላለፍ፤ የበርካቶች ጥያቄ ሆኖ የሚቀርበው በወንጀል ጥፋተኛ የተባ...
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ፍርድ ቤት በነጻ ቢያሰናብታቸውም ከእስር ባልተለቀቁት የኦነግ አመራሮች ዙሪያ ያደረኩት ክትትል ፍሬ ማፍራት ባለመቻሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ተቋማት ቋሚ ኮሚቴ ጥረት እንዲያደርግልኝ ሲል በደ...
እ.አ.አ. ታህሳስ 20 ቀን 1991 የዲሞክራሲያዊ ደቡብ አፍሪካ ኮንቬንሽን (ኮዴሳ) የመጀመሪያ ምልአተ ጉባኤ በኬፕተዎን ፓርክ ውስጥ በሚገኘው የዓለም ንግድ ማዕከል ተካሄደ። ይህ የምክክር ጅማሮ ሀገሪቱን ከአፓርታይድ ሥርዓት ነፃ...
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለይ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ተበራክተው መቀጠላቸውን አስታወቀ። ኮሚሽኑ መንግሥት በሁለቱ ክልሎች ከሚንቀሳቃሱ ታጣቂ ቡድኖች ጋር በሚያደርገ...
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ አደም ፋራህ ከፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር አጀንዳዎችን ለመለየትና የምክክር ሂደቱን ለመወሰን እየተወያዩ ነው። አቶ አደም ፋራህ በመ...
አቶ አረጋ ከበደ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳስታወቁት፤ ''የኢትዮጵያ ታምርት'' ንቅናቄ በአልሚ ባለሃብቶችና በመንግስት ተቋማት መካከል ያለውን ቅንጅታዊ አሰራር በማጠናከር ውጤት እንዲመዘገብ እያስቻለ ነው...
ጥናትና ምርምር ላይ መሠረት በማድረግ የሠራዊቱን የትጥቅ አቅም የመገንባት ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል ጥናትና ምርምር ላይ መሠረት በማድረግ የሠራዊቱን የትጥቅ አቅም የመገንባት ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም...

