NEWS
ለኢትዮጵያ መሞት የማይገኝ ዕድል መሆኑ እንደማይገባቸው ሁሉ፣ ኢትዮጵያን ለመግደል መነሣት የመጨረሻው ርግማን እንደሆነ አያውቁም። ሞት እንደሆን የማይቀር የሰው ልጅ እዳ ነው፤ ከሆነ አይቀር ለታላቋ ሀገር ለኢትዮጵያ ቢከፈል ትልቅ ...
የወንጀል ቡድኑ በትግራይ ክልል ብቻ ሳይሆን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች ምክንያት የሚሆኑ ረብሻዎችን በገንዘብ ሲደግፍ የነበረ ሲሆን የገንዘብ አደጋገፉም በዘፈቀደ የሚደረግ ሳይሆን የሁከት ፈጠራው ውጤታማነ...
ባለፈው ሳምንት ለሟቹ አቶ ስዩም መስፍንና አቶ አባይ ጸሃዬ ሽኝት በሚል በስደት ያለው የትግራይ ሚዲያ ሃውስ የጋበዛቸው አቶ ስዬ አብርሃ ቀጣዩ ትግል ራስን እራስ የማስተዳደር እንደሆነ አመለከቱ። በንግግራቸው ባለስልጣን ያለበትን ...
ዛሬ ባስቻለው ችሎት ተጠርጣሪዎቹ ተደብቀውና ራሳቸውን ቀይረው መያዛቸውን ፖሊስ ሲያስረዳ " እየተተኮስ መደበቀ አልነበረባቸውም" ሲሉ ጠቆ ላቀረቡት ተቃውሞ ምላሽ ሲሰጥ የቀድሞ የትግራይ ክልል ሊቀመንበር አብይ ወልዱ ራሳቸውን ቀይረ...
በማይክድራ ተጨማሪ 117 የመቃብር ጉድጓዶች ተገኝተዋልበትግራይየተደፈሩ መኖራቸው ተርጋግጧል279 ሰዎች ድርጊቱን ፈጽመዋል ተብለው ተጠርጥረዋልወንጀሉን ለፈጸሙት አስቀድሞ ስለታማ መሳሪያ ታድሏልአበልና ቀለብ ይሰጣቸው ነበር በማይክድ...
የኮንዶሚኒየም የጋራ መኖሪያ ቤቶች የቀበሌ ቤቶችን አስመልክቶ በተጠናው ጥናት መሰረት ህግ ፍርዱን እንዲሰጥ የጥናት ግኝቱ ለፌደራል አቃቤ ህግ መላኩን አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ጥናቱ ይፋ መሆኑንን ተከትሎ የኮተቤ ሜትሮ ዩኒቨርስቲ ...
በትግራይ የ" ህግ ማስከበር" ዘመቻው እየተገባደደ መሄዱን ተከትሎ እጃቸውን ለመስጠት በግል ድርድር የፈለጉ አንድንድ የትህነግ ካድሬዎችና አክቲቪስቶች በመከላከያ ሃላፊዎች ምላሽ መገረማቸው ተሰማ። በሽሬ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና...
በአቶ ተመሥገን ጥሩነህ የሽኝት ዝግጅት ላይ የተገኙ የክልል ርዕሳነ መሥተዳድሮች መልዕክት አስተላልፈዋል። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ሰው በጠፋበት ሰው ሆነው የተገኙ፣ ብልህ፣ አስተዋይና አርቆ አሳቢ የሆ...
የኢትዮጵያና ሱዳንን የድንበር ጉዳይ መፍታት የሚቻለው ሁለቱ አገሮች ባቋቋሟቸው መዋቅሮች ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያና የሱዳን የጋራ ድንበር ኮሚሽን አባል አቶ ውሂብ ሙሉነህ ገለጹ። ኢትዮጵያ የድንበር ጉዳዩ በመነጋገርና በሰላማዊ መንገ...
ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ በሰሜን ዕዝ ላይ የደረሰውን ክህደትና ግፍ ዝርዝር ገልጸዋል። ሰፊ ቃለ ምልልስ ያደረገላቸው አዲስ ዘመን ሃሳቦቹን ጨምሮና ዋና ነጥብ ናቸው ያለውን ለይቶ እንደሚከተለው አቅርቦታል። ጁንታው "ሠሜን ዕዝን የፌዴራ...
የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የደህንነት ተቋማት በአካባቢያዊ ጉዳዮች እና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር ለመስራት ተስማሙ አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የደህንነት ተቋማት በአካባቢያዊ ጉ...
ኢትዮ 12 ዜና - “ ሚስጢር ነበር” ይላል የኢትዮ 12 መረጃ አቀባይ። ሚስጥሩ በሚስጢር የተቆለፈ መሆኑንን የማያውቁ ሚስጢረኞች ሲል ተንደርድሮ ፓርላማ ይገባል። ፓርላማ ገብቶ ከትንታኔው ይቆነጥርና ማብራሪያውን አለት ያደርገዋል።...
የመከላከያ ሚኒስቴር ኢንዶክትርኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል መሀመድ ተሰማ ዛሬ ይፋ እንዳደረጉት አስራ ስምንት ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር ውለዋል። እነዚህ ከፍተኛ መኮንኖች የተያዙት በፍተሻና በመከላከያ ሠራዊትና የፌዴራ...
100 የነዳጅ ማከፋፈያ ቦታ ከክልሉ መንግስት ተጠይቆ እስካሁን 10 የነዳጅ ማከፋፈያዎች በአማራ ክልል በተደጋጋሚ የሚታየውን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት እጥረት ለመቅረፍ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢ...
በ2013 በጀት አመት የጥር ወር የነዳጅ ዋጋ ላይ መጠነኛ ክለሳ ማድረጉን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአለም የነዳጅ ዋጋ ጭማሬን ተከትሎ በጥር ወር የነዳጅ ምርት አቅርቦት ላይ መጠነኛ የዋጋ ክለሳ መደረጉን በሚኒስቴ...
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተጣለባቸውን የህዝብ አደራ ችላ በማለት የሽፍታውን እንቅስቃሴ እያገዙ 'በሁለት ቢላዋ የሚበሉ' የጸጥታ መዋቅሩ አባላት አካሄዳቸውን ማስተካከል እንዳለባቸው ማሳሰቢያ ተሰጠ። በፌዴራል መንግስት...
. የቀበሌ፣ የወረዳ እና የዞን አመራሮች ሆን ብለው ወይም ተገደው የችግሩ አስተሳሰብ ተሸካሚ ሆነዋል፤. ከፍተኛ አመራሮችም በአብዛኛው ሆን ብለው የችግሩ አራማጅ ነበሩ፤ አቶ ታደለ ተረፈ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አፈጉባ...
ወቅቱ የሚጠይቀውን የዲፕሎማሲ ብቃትና ክህሎት የታጠቀና የአገር ፍቅር ያለው ዲፕሎማት ማሰማራት ትኩረት ይሰጠዋል - አቶ ደመቀ መኮንን “ወቅቱ የሚጠይቀውን የዲፕሎማሲ ብቃትና ክህሎት የታጠቀና የአገር ፍቅር ያለው የሰው ኃይልን በዲ...

