Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News  የሶማሊ ክልል ልዩ ሃይል ወደ ግዳጅ ቀጠና እንደሚያቀኑ ሙስጣፌ አስታወቁ፣” አሸባሪን ከመታገል ውጭ አማራጭ የለም”
News

የሶማሊ ክልል ልዩ ሃይል ወደ ግዳጅ ቀጠና እንደሚያቀኑ ሙስጣፌ አስታወቁ፣” አሸባሪን ከመታገል ውጭ አማራጭ የለም”

Ethioreview newsEthioreview news—July 16, 2021
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

ሰሞኑንን የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ ግንባር ትህነግ ” አሸባሪ” ድርጅት ተብሎ መፈረጁን በማይቀበሉና ለጊዜው ወዳጅ በሆኑት አገራት በሚተዳደሩ የአማርኛ ሚዲያዎች ” የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ብሄር ብሄረሰቦች” እያለ ተማጽኖ ቢያቀርብም ክልሎች በተቃራኒው ” አሸባሪን ከማጥፋት ሌላ አማራጭ የለም” በሚል ግብረ ምላሽ እየሰጡ ነው።

ኦሮሚያ በክልሉና በመላው ኢትዮጵያ ትህነግ የተሰኘው አሸባሪ ድርጅት የፈጸመውን ወንጀል ዘርዝሮ አጥብቆ እንደሚታገለው በይፋ በመግለጫ አመልክቷል። በተግባርም ሃይል ልኳል። ሲዳማ ” አሸባሪን እንታገላለን” በሚል አቋም መያዙን አስታውሶ የልዩ ሃይል አባላቶቹን ወደ ግዳጅ ቀጣና አሰማርቷል።

ቢኒሻንጉልና ጋምቤላ በተመሳሳይ ከዚህ ቀደም በክልላቸው ሲፈጸም የነበረውን አመልክተው ” የትህነግን አሸባሪ ቡድን እንፋለማለን” ሲሉ የሶማሌ ክልል መሪ አቶ ሙስጠፌ በበኩላቸው “ሀገር ለማፍረስ የመጣን ኃይል በሕብረት ከመታገል ውጪ ምንም አማራጭ የለም” ሲሉ የመጨረሻውን የክልሉን አቋም አስታውቀዋል።

ኢዜአ እንደዘገበው ሀገር ለማፍረስ የመጣን ኃይል በጋራ ከመታገል ውጪ ምንም አማራጭ እንደሌለ የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ የገለጹት በይፋ ወቅቱን አስመልክተው ሲናገሩ ነው። ቀደም ሲል አሸባሪው ቡድን ” የማወራርደው ሂሳብ አለ” በሚል አማራ ላይ ሲፎክር ” እኛም እንጠብቃለን። ናና ሶማሌ ክልልም አወራርድ” ማለታቸው ይታወሳል።

More stories

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

April 11, 2021

ባሕር ዳር – በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት በበርሜል የተከማቸ ነዳጅና ቤንዚን ተያዘ

February 3, 2021

በትህነግ ሽንፈት ዋዜማ- የአሜሪካ ወታደሮች ከወር ተኩል በኋላ ወደ ጅብቲ ይጓዛሉ

November 29, 2021

ከታሪክ ተምረን በክብርና በአንድነት እንኖራለን!

April 27, 2021

የሽብር ቡድኑን ጥቃት ለማምከን በሚደረገው እንቅስቃሴ የሱማሌ ክልል የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት የጸጥታ ኃይል ወደ ቦታው ለማሰመራት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ሙስጣፊ አረጋግጠዋል።

ትህነግ ‘የሰው ልጆች’ መብት ተቆርቋሪ ሆነ፤ እኛም አፈርን

ትህነግ ‘የሰው ልጆች’ መብት ተቆርቋሪ ሆነ፤ እኛም አፈርን

ምክትል ርእሰ መሥተዳድሩ እንደገለጹት፤ አሸባሪው ትህነግ በሀገር መከላከያ የሰሜን ዕዝ ሠራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ የተጀመረው የሕግ የማስከበር ዘመቻ የተለያዩ ምዕራፎችን አልፏል፡፡ በዚህ ሂደት የአሸባሪው የትህነግ ቡድን ከመጀመሪያው ጀምሮ የሚሰጣቸው ምክንያቶች ይለዋወጡ፣ ሐሳቦቹ ይቀያየሩ እንጂ የሚከተለው ሀገር የማፍረስ አጀንዳ በመሆኑ ሀገር ለማፍረስ የመጣን ኃይል በሕብረት ከመታገል ውጪ ምንም አማራጭ የለም ነው ያሉት፡፡

የሽብር ቡድኑ የሚከተለው አጀንዳ እሱ ከሚያነሳቸው ሰብዓዊ መብትና ራስን በራስ ከማስተዳደር አጀንዳዎች ጋር በፍጹም የሚገናኝ አይደለም ያሉት አቶ ሙስጠፌ ፤ እነዚህን አጀንዳዎች የሚያነሳቸው ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ለማወናበድ እንጂ የእሱ ዓላማ ሀገርን ማፍረስ መሆኑን አመልክተዋል፡፡

የሽብር ቡድኑ የተናጠል የተኩስ አቁሙ ውሳኔ ለትግራይ ሕዝብ ሰብዓዊ ድጋፍና ለአርሶ አደሮች እርሻ ሥራ ሲባል በመንግሥት የተደረገ ውሳኔ መሆኑን እያወቀ ውሳኔውን እንደ ፍርሐት በመቁጠር ተደፋፍሮ ክልሎችን ለማጥቃትና ሀገሪቱን ለማፍረስ እየሞከረ ነው ብለዋል፡፡

“የሽብር ቡድኑ ለትግራይ ሕዝብ ክብርና ሐዘኔታ ቢኖረው ኖሮ በሌሎች ክልሎች ላይ ዳግመኛ ትንኮሳ ማሄድ የለበትም ነበር” ያሉት ምክትል ርእሰ መሥተዳድሩ በአፋርና በአማራ ክልሎች ትንኮሳ ማካሄዱ አጀንዳው ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እንደሆነ በግልጽ የሚያሳይ ነው። በመሆኑም ሀገር ለማፍረስ የሚንቀሳቀሰውን ይህንን ኃይል በሕብረት መታገል እንደሚያስፈልግ ማስገንዘባቸውን የኢፕድ ዘገባ ያመለክታል።

አሸባሪው ትህነግ በሶማሌ ክልል አስገድዶ በቡድን በመድፈር፣ በክልሉን ኦጋዴንን ዘገቶ በመያዝና የውጭ ድርጅቶችም ሆኑ ጋዜጠኞች እንዳይገቡ ከልክሎ በረሃብ ህዝብ በመጨረስ፣ ሰዎችን ከአውሬ ጋር በማሳደርና በማስበላት፣ በጅምላ ግድያ፣ በጄል ኦጋዴን ልዩ ማሰቃያ ቶርቸርና አሰቃቂ ግድያ በመፈጸሙ ” ድብቁ የኢትዮጵያ ሃፍረቷ በኦጋዴን” በሚል በመጨረሻ ሂውማን ራይትስ ዎች በፊልም ዘገባ ማቅረቡ አይዘነጋም።

ይህ ዶክመንታሪ ያማል
    NEWS
    FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
    አል-ሲሲ በቅድመ ሁኔታ ኢትዮጵያን በልማት ማገዝ እንደሚፈልጉ አስታወቁ፣ ለ”ትብብር” ጥሪ አቀረቡ
    አማራ ክልል “ተወረሩ” ያላቸውን ስፍራዎች እያስለቀቀና እያጸዳ መሆኑንን አስታወቀ
    Related posts
    • Related posts
    • More from author
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    News

    ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር

    April 13, 2026
    Load more
    Read also
    News

    ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

    April 26, 2026
    WORLD

    ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

    April 26, 2026
    News

    “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

    April 26, 2026
    WORLD

    አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

    April 26, 2026
    WORLD

    የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

    April 26, 2026
    WORLD

    የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

    April 26, 2026
    Load more
    Recent Posts
    • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
    • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
    • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
    • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
    • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
    • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
    • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
    • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
    • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
    • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
    • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
    • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
    • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
    • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
    • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
    Social networks
    FacebookLikes
    X TwitterFollowers
    PinterestFollowers
    InstagramFollowers
    YoutubeSubscribers
    VimeoSubscribers
      VOE
      The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

      MENU

      NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
      © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
      • CONTACT
      • law
      • INTERVIEW
      • ያበደው
      • ECONOMY
      • Home demo times
      • VOE VIDEO
      • ENGLISH PAGE
      • Home Demo default 2