Skip to content
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
  • Home Demo news
  • News
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ባለሀብቶች ብድር ከመስጠት አንስቶ ሌሎችም ድጋፎች እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡

    February 9, 20220

    ሹፌሮችን በመግደል ተሽከርካሪ ሲሰርቁ የነበሩ አራት ግለሰቦች የሞት ቅጣት ተወሰነባቸው

    October 21, 20240

    የአማራ ክልል ከትግራይ ጋር ሁሉንም ጉዳይ በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ለመጨረስ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ

    March 31, 20230

    Sudan official: ‘Mediation between Khartoum and Addis Ababa faces obstacles’

    February 14, 20210
    Prev Next Showing 1 Of 1866
  • Design
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    መላው አማራ ከነገ ጀምሮ ለህልውና ዘመቻ እንዲነሳ ክተት ተጠራ

    July 25, 20210

    የጆ.ባይደን አስተዳደር የሰላም አማራጭ ንግግሩን ቀድሞ የትህነግን ፍላጎት አቋም አድርጎ አቀረበ

    November 1, 20220

    በሽረ አዲስ ተስፋ፤ ሕዝብ በነጻነት ስለቀጣዩ ዕጣው አየመከረ ነው

    December 26, 20220

    እውነትን ለሥልጣን መናገር ፣ ሳማንታ ፖወር ለኢትዮጵያ ዘር ፖለቲከኞች መከላከል አቁሚ!

    March 1, 20210

    በአዲስ አበባ ከ27ሺህ በላይ ወጣቶች ተደራጅተው ከተማዋን እየጠበቁ ነው

    November 11, 20210
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • Video
    video

    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለፓርላማ የሰጡት ማብራሪያ

    July 4, 2024
    video

    የህብታቸውን ምንጭ የሚያውቁ አይሰጉም! ማብራሪያ

    June 22, 2024
    video

    የሀገር አቀፍ የምክክር ሂደት ይፋዊ የማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት

    June 4, 2024
    video

    የምክክር ሂደት ይፋዊ ማስጀመሪያ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር

    June 4, 2024
    Prev Next Showing 1 Of 5
  • Categories
    • News
      • Europe
      • Politics
        • Reaction
          • Feedbacks
          • Opinions
            • Poeple
            • Reports
      • US
      • World
    • Design
      • Architecture
      • Devices
      • Inspiration
      • Trends
    • Events
      • Movies
      • Music
      • Social media
      • Stars
    • Featured
      • Lifestyle
      • Technology
      • Tourism
      • Travel
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  • News
  • Design
  • Video
  • Categories
    • News
      • Europe
      • Politics
        • Reaction
          • Feedbacks
          • Opinions
            • Poeple
            • Reports
      • US
      • World
    • Design
      • Architecture
      • Devices
      • Inspiration
      • Trends
    • Events
      • Movies
      • Music
      • Social media
      • Stars
    • Featured
      • Lifestyle
      • Technology
      • Tourism
      • Travel
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
  • Home Demo news
VOE - VOICES OF ETHIOPIA
  News  የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ጥምረት በኢትዮጵያ ጉዳይ ልዩነት እንደሌለ አስታወቀ፤ በአንድነት እንቁም አለ
News

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ጥምረት በኢትዮጵያ ጉዳይ ልዩነት እንደሌለ አስታወቀ፤ በአንድነት እንቁም አለ

Ethioreview newsEthioreview news—October 21, 20220
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

“አዲስ አበባ ተቀምጠው በውልክልና ኢትዮጵያን የሚያስለበልቡ የሁለት ምኞት ባሮች አክትሞላቸዋል” ሲሉ አሳባቸውን የሚሰነዝሩ ወገኖች የኢትዮጵያ የመጨረሻ ምጥ የመገላገያዋ እንዲሆን አንድ መሆን ግድ መሆኑንን ያሰምሩበታል። በዚህ እሳቤ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት ይህንኑ በማጉላት “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፣ ድምጼን አሰማለሁ” ሲል ለነገ በተጠራው ስብሰባ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ነቅሎ እንዲወጣ ጥሪ አሰማ።

ፓርቲው ብቻ ሳይሆን ዜጎች በማህበራዊ ገጾቻቸው በመላው ኢትዮጵያ “አትንኩን፣ ተውን፣ ፍትሃዊ ሁኑ፣ ድምጻችንን ስሙ፣ በደላችንን ተረዱ፣ የትግራይ ህዝብም ሆነ ሌላው ህዝብ ልዩነት የለውም” በሚል ጥሪ እያስተላለፉ ያሉ ወገኖች የተለያዩ ፖስተሮችንም አዘጋጅተው እያሰራጩ ነው። ኢትዮጵያ በጦርነት ናፍቂው ትህነግ ላይ አሳረፈችውን የማያዳግም ምት በፖለቲካውም መድገምና ድሏን ማጽናት እንደሚገባት በብስለት መረጃዎች እየተንሸራሸሩ ነው።

ከአገር ውጭና በአገር ውስጥ በከፍተኛ መናበብ እየተከናውነ ባለው የተቃውሞ ሰልፍ ዝግጅትና ትግበራ ጎን ለጎን የፖኦለቲካ ፓርቲዎች ህብረት በጋራ፣ እንዲሁም የህብረቱ አካላት በድርጅታቸው አባሎቻቸው ድምሳቸውን እንዲያሰሙ ጥሪ ማድረጋቸው ተሰምቷል።

በሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት ኢ-ፍትሓዊ አካሄድ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ሲሉ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ባወጡት መግለጫ ላይ ተንተርሶ ኢዜአ የሚክለተለውን ዘግቧል።

More stories

ለመንግስት ሁሉ አቀፍ የሰላም አሳብ ቀረበለት፤ የእርቅ ኮሚሽን በመጪው ዓመት ህገ መንግስት እስከመቀየር የሚያደርሰውን ስራ ይጀምራል

September 6, 2023

አንድ መቶ አስራ አንድ አገሪቱን በብሄርና በሃይማኖት የሚንጡ ህገወጥ ድረ ገጾች ተለዩ፤ አስሩ ተያዙ

June 1, 2022

ኢትዮጵያ ፌስቡክንና ትዊተርን ሊተካ የሚችል የማህበራዊ ትስስር ገጽ ስራ ላይ ልታውል ነው

August 21, 2021

ኢትዮጵያ አንደ አገር ገናና በነበረችበት ዘመን አሜሪካ አትታወቅም ነበር

October 17, 2022

በሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት ኢ-ፍትሓዊ አካሄድ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ሲል የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አስገነዘበ።

የጋራ ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና በመቃወምና ነገና ከነገ በስቲያ “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፣ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መርህ የሚካሄደውን ሰልፍ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል። ንበመግለጫውም አንዳንድ የዉጪ ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር የያዙትን አቋም በጽኑ አውግዟል።

በተለይም የተባበሩት መንግሥታት እና የአውሮፓ ህብረት ከዚህ አቋማቸዉ እንዲታረሙ እና ለሰላም ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን እንዲቆሙ አሳስቧል።

በሰሜኑ ኢትዮጵያ የተፈጠረዉን የሰላም ችግር በየትኛውም ቦታ፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እና በማንኛውም አጀንዳ ላይ በሰላማዊ መንገድ እና በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ለመነጋገር መንግስት አቋም መያዙን አስታውሶ፤ “የዉጪ ኃይሎች በተለይም የተባበሩት መንግሰታትና የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ ለመጣል የያዙት አቋም የሀገሪቱን ንጹሐን ዜጎች የሚጎዳ ከመሆኑም በላይ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱ ኢ-ፍትሓዊ አካሄድ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም” ብሏል፡፡

ስለሆነም እነዚህ የውጭ ሃይሎች ከዚህ አቋማቸዉ እንዲታረሙ እና ለሰላም ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን እንዲቆሙ ጥሪ አስተላልፏል። በአፍሪካ ህብረት የተጀመረዉን የሰላም ዉይይትና ድርድር ጥረት ከግቡ ለማድረስ እንዲቻል ምዕራባዊያን የሀገሪቱን የሉአላዊነት ክብር ሳይጥሱ፣ በሎጂስቲክስ እና አግባብነት ባለው ሙያዊ ድጋፍ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት የበኩላቸውን እንዲወጡ የጋራ ም/ቤቱ በአጽንዖት ጠይቋል።

ጥቅምት 12 እና 13 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እና በመላ አገሪቱ “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፣ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ሀሳብ በሚካሄደው የሰልፍ መርሀ-ግብር ኢትዮጵያዊያን እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል።

ኢትዮጵያውያን በጋራ በመቆም የሀገራችንን ሉዓላዊነት ያላከበረና ሕዝባችንን ህልውና ያላገናዘበ የዉጪ ጫና እንዲቆም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድምጽ እንድናሰማና በጋራ እንድናወግዝ ሲል የጋራ ም/ቤቱ ጥሪዉን አስተላልፏል።

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት የሰጠው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:-

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት በአገራችን የተጀመረውን የዲሞክራሲ ግንባታ ሪፎርም ለማጠናከር እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ያለባቸውን ሕጋዊ እና ማህበራዊ ኃላፊነት እንዲወጡ ለማስቻል በኃላፊነት እና ተጠያቂነት መንፈስ እየሠራ ያለ ተቋም ነው፡፡ በሀገራችን የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት ውጤታማ ይሆን ዘንድ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ በማስተባበር የፖለቲካ መረጋጋት እና ሰላም እውን እንዲሆን የድርሻውን በመወጣት የሕዝባችንን ደህንነት ለማረጋገጥ ይሠራል፡፡

ሀገራችን አሁን የምትገኝበትን የፖለቲካ ምዕራፍ ለማለፍና በተለያዩ ማዕዘናት እየተፈጠሩ ላሉት አሳዛኝ የዜጎች ሞት፣ ግጭትና መፈናቀል ዋነኛ ምንጭ የሆኑትን መዋቅራዊ ችግሮችን መረዳትና ለእነዚህ መዋቅራዊ ችግሮች መነሻ የሆኑትን የአስተሳሰብ ምንጮችን ማወቅ፣ በእውቀት ላይ የተመሠረተና ችግር ፈቺ መፍትሄ ለመስጠት ያስችላል ብሎ ያምናል፡፡

ስለሆነም፡-

1. በሰሜኑ ኢትዮጵያ የተፈጠረዉን የሰላም ችግር በየትኛውም ቦታ፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እና በማንኛውም አጀንዳ ላይ በሰላማዊ መንገድ እና በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ለመነጋገር መንግስት አቋም መያዙ እየታወቀ የዉጪ ኃይሎች በተለይም የተባበሩት መንግሰታትና የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ላይ ማዕቀብ ለመጣል የያዙት አቋም የሀገሪቱን ንጹሐን ዜጎች የሚጎዳ ከመሆኑም በላይ በአንዲት ሉዓላዊት ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱ ኢ-ፍትሓዊ አካሄድ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ ስለሆነም የተባበሩት መንግሥታት እና የአውሮፓ ህብረት ከዚህ አቋማቸዉ እንዲታረሙ ለሰላም ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን እንዲቆሙ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ያሳስባል፡፡

2. በአፍሪካ ህብረት የተጀመረዉን የሰላም ዉይይትና ድርድር ጥረት ከግቡ ለማድረስ እንዲቻል ምዕራባዊያን የሀገሪቱን የሉአላዊነት ክብር ሳይጥሱ፣ በሎጂስቲክስ እና አግባብነት ባለው ሙያዊ ድጋፍ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት የበኩላቸውን እንዲወጡ የጋራ ም/ቤቱ በአጽንዖት ይጠይቃል፡፡

3. የፊታችን ቅዳሜ እና እሁድ (ጥቅምት 12-13/2015ዓ.ም) በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እና በመላው ኢትዮጵያ “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፣ ድምጼን አሰማለሁ” መርሀ-ግብር ኢትዮጵያዊያን በጋራ በመቆም የሀገራችንን ሉዓላዊነት ያላከበረና የሕዝባችንን ህልውና ያላገናዘበ የዉጪ ጫና እንዲቆም ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ድምጽ እንድናሰማና በጋራ እንድናወግዝ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጥሪዉን ያስተላልፋል፡፡

ኢትዮጵያ በነፃነቷ ታፍራና ተከብራ ለዘላላም ትኑር! ጥቅምት 11 ቀን 2015 ዓ.ም. አዲስ አበባ

በተመሳሳይ ዜና ኢዜማ መግለጫ አውጥቷል።

ኢዜማ በነገው ሰልፍ ላይ አባላቱ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ


በሀገር ሉዓላዊነት እና በሕዝብ ደኅንነት ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ያለ ልዩነት ተባብረን በህብረት መቆም እናውቅበታለን!

ኢትዮጵያ የገጠማት ችግር ግልጽ ነው፡፡ ጥያቄው የኅልውና እና የሉዓላዊነት ጉዳይ መሆኑ ገሃድ ወጥቷል፡፡ አዜማ በፖለቲካ ፕሮግራሙ ያስቀመጠው ቁጥር አንድ መርኅ ‹‹የኢትዮጵያ እና የሕዝቧ ጥቅም፤ ሰላም እና ደኅንነት ምንጊዜም ቅድሚያ ይኖረዋል›› የሚል ነው፡፡ በሀገር ሉዓላዊነት እና የኅልውና ጥያቄ በሚነሳበት ጊዜ እኛ ኢትዮጵያውያን በታሪክ እንዳስመሠከርነው ለጊዜው ውስጣዊ የፖለቲካ ልዩነቶቻችንን ወደጎን በመተው ከሀገር እና ከሕዝብ ፍላጎት ጎን በህብረት እንሠለፋለን፡፡

የውጪ ኃይሎች እጃቸውን በማስረዘም በሀገራችን የውስጥ ጉዳይ አዛዥ እና ናዛዥ ለመሆን የሚያሳዩትን ጣልቃ ገብነት በጽኑዕ የምንቃወመው ነው፡፡ በምንም ሁኔታ ውስጥ ብሔራዊ ጥቅማችንን የሚጎዳ የቱንም አይነት ጣልቃ ገብነት እንደማንቀበል በህዳሴው ግድባችን ሂደት ላይ ያስመሰከርን ሲሆን ህወሓት የቃጣብንን ጦርነትም በተመለከተም ለሰላማዊ ድርድርና መፍትሄ በራችንን ክፍት ማድረግ ላይ መንግስት የወሰደው ግልፅ አቋም የሚታወቅ ሆኖ ሳለ በሀገር ሉዓላዊነት እና ኅልውና ጉዳይ የሚመጣን የትኛውንም አይነት ጣልቃ ገብነት መታገስ እንደማንችል ግን ሊታወቅ ይገባል፡፡ እኛ ኢትዮጵያዊያን በህብረት ቆመን በአደባባይ ለዓለም መንግስታት ይህን እውነታችንን ለመናገር ለቅንጣትም አናመነታም፡፡

የመንግሥትን ሥልጣንን የያዘው የብልጽግና ፓርቲ ይህንን ሕዝባዊ ሠልፍ የፓርቲ አቋም መግለጫ ወይንም ነጥብ ማስቆጠሪያ ሳይሆን ለዘመናት በተከተልነው ማንነትን መሠረት ባደረገ ስሁት የፖለቲካ ሥርዓት የተራራቀውን ሕዝብ ለአንድ ዓላማ ማሠለፊያ አጋጣሚ አድርጎ እንዲጠቀምበት አጥብቀን እንመክራለን፡፡

የፓርቲያችን ኢዜማ አባላት እና ደጋፊዎች በያሉበት ይህንኑ የምዕራባውያን ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት ለማውገዝ በተጠሩ ሕዝባዊ ሠልፎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ከወዲሁ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)
ጥቅምት 11 2015 ዓ.ም.

NEWS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

Ethioreview news

A journalist

Missing Princeton student found dead on campus, university says
Kiir dismisses Machar, Pagan from SPLM, declares end of Arusha reunification deal
Related posts
  • Related posts
  • More from author
ART and CULTURE

አጭር ዳሰሳ ሌንጮ ለታ፤ ትግል ሕይወቱ

May 17, 20260
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 20260
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 20260
Load more
Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Read also
ART and CULTURE

አጭር ዳሰሳ ሌንጮ ለታ፤ ትግል ሕይወቱ

May 17, 20260
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 20260
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 20260
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 20260
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 20260
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 20260
Load more
Recent Posts
  • አጭር ዳሰሳ ሌንጮ ለታ፤ ትግል ሕይወቱ May 17, 2026
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE - VOICES OF ETHIOPIA
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedbusinesshotarchivetips
    © Copyright 2026, All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2
    • Home Demo news