Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  News2  የ (USAID) ዋና ቢሮ ሰራተኞች ከዛሬ ጀምሮ በቤታቸው እንዲቆዩ ትዕዛዝ ተላልፏል
News2

የ (USAID) ዋና ቢሮ ሰራተኞች ከዛሬ ጀምሮ በቤታቸው እንዲቆዩ ትዕዛዝ ተላልፏል

Ethioreview newsEthioreview news—February 4, 2025
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፤ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (USAID) የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ ድርጅቶች ያለ መስሪያ ቤቱ “ግልጽ ፍቃድ”፤ ንብረት የማስተላለፍ፣ የማስወገድ እና የመሸጥ ድርጊቶችን እንዳያከናውኑ ከለከለ። መስሪያ ቤቱ የሰጠውን “ጥብቅ ማሳሰቢያ” በመተላለፍ በሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ላይ “ተገቢውን እርምጃ” እንደሚወስድም አስጠንቅቋል።

የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ኤጀንሲ (USAID) ዋና ቢሮ ሰራተኞች ከዛሬ ጀምሮ በቤታቸው እንዲቆዩ ትእዛዝ መተላለፉን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡ ነው፡፡

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል የአሜሪካ አለም አቀፍ የልማት አጀንሲን እየመሩ የሚገኙት “ፅንፈኛ የዘራፊዎች ቡድን ናቸው፤ ለማባረር ውሳኔ እናሳልፋለን” ብለው ከተናገሩ ከሰዓታት በኋላ ነው ሰራተኞቹ ዛሬ ወደ ቢሮ እንዳይመጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው፡፡

More stories

ጓደኛቸውን ገድለው  ሲያሽከረክረው የነበረውን መኪና ወስደው የተሰወሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች ተያዙ

May 21, 2024

የብሪክስ ፕላስ የመረጃና እና የባህል ሚዲያ ማዕከል ተመሰረተ

October 15, 2024

” የሎንግ ኦነግ ሸኔን መክዳት ከዜና በላይ ነው” – የሸኔ የሎጂስቲክ መረጃ መንግስት እጅ ገባ

February 18, 2024

“የቴህራን የአየር ክልል በኛ ቁጥጥር ስር ሆኗል” እስራኤል

June 16, 2025

አዲሱ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ኤጀንሲ ኃላፊነትን ደርበው መረከባቸውም ታውቋል፡፡

በፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር የመንግስት ተቋማትን ሪፎርም ለማድረግ ስልጣን የተሰጣቸው ቱጃሩ ኤለን መስክ ከውሳኔው በስተጀርባ ቁልፍ ሚና እንዳቸውም እየተገለፀ ይገኛል፡፡

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የዩ.ኤስ.ኤይድ ዋና ዓላማ “ለሌሎች ሀገራት እርዳታ መስጠት ሳይሆን የአሜሪካን ብሄራዊ ጥቅም ለማሳካት አጋዥ ሚና መጫወት ነው” ብለዋል፡፡

ድርጅቱ ለአሜሪካ ብሄራዊ ደህንነት እና ብሄራዊ ጥቅም መሳካት የሀገሪቱ አንድ በመቶ በጀትን እየተጠቀመ እየሰራቸው የሚገኙ ስራዎች በትራምፕ አስተዳደር ተቀባይነት እንደሌላቸውም የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ ተናግረዋል፡፡

አሁን ድርጅቱን እየመራ ያለው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዩ.ኤስ.ኤይድን በፌደራል ተቋማትንና በቢሮዎች ላይ ለውጥ ለማድረግ የሚመለከታቸው አካላት ኮንግረስንና ሌሎች ህጋዊ አካላትን በማማከር እንደሚወስን አስታውቋል፡፡

በአውሮፓውያኑ 1961 በፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ የተመሰረተው ዩ.ኤስ.ኤይድ ለሰብዓዊ እርደታ፣ ድህነት ቅነሳ፣ ለበሽታ መከላከል፣ ለተፈጥሮ አደጋ ጊዜ ስራዎች ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግ ተቋም እንደነበር የሚታወስ መሆኑን ኤፒ ኒውስ እና ሲኤንኤን ዘግበዋል፡፡


ከዩ.ኤስ.ኤይድ ገንዘብ የሚያገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ንብረቶቻቸውን እንዳይሸጡ እና እንዳይስተላልፉ ክልከላ ተጣለባቸው

የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን፤ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (USAID) የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ ድርጅቶች ያለ መስሪያ ቤቱ “ግልጽ ፍቃድ”፤ ንብረት የማስተላለፍ፣ የማስወገድ እና የመሸጥ ድርጊቶችን እንዳያከናውኑ ከለከለ። መስሪያ ቤቱ የሰጠውን “ጥብቅ ማሳሰቢያ” በመተላለፍ በሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ላይ “ተገቢውን እርምጃ” እንደሚወስድም አስጠንቅቋል።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ማሳሰቢያውን እና ማስጠንቀቂያውን ያስተላለፈው፤ ዛሬ ማክሰኞ ጥር 27፤ 2017 ባወጣው “አስቸኳይ መግለጫ” ነው። መስሪያ ቤቱ መግለጫውን ያወጣው፤ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ስራቸውን ለሚከታተላቸው እና ለሚቆጣጠራቸው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በሙሉ ነው።

ተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቱ በዚሁ መግለጫው፤ ከሰሞኑ በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በኩል “የእርዳታ ማቆም ውሳኔ” መተላለፉን መረዳት እንደቻለ ጠቅሷል። “ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ” እንደሚገኝ የገለጸው ባለስልጣኑ፤ “ዝርዝር ሁኔታዎችን መሰረት በማድረግ” በቀጣይ ባሉት ጊዜያት ለሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች “አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል” እንደሚያከናውን አስታውቋል።

እስከዚያው ጊዜ ድረስ ግን ከUSAID የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች፤ ያላቸውን ንብረት “ማስተላለፍ”፣ “ማስወገድ” እና “መሸጥ” እንደማይችሉ ባለስልጣኑ ገልጿል። የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶቹ ከመደበኛ ወይም ፕሮጀክት ስራዎቻቸው ጋር ተያያዥ ከሆኑ ጉዳዮች ውጭ፤ ሃብት እና ገንዘባቸውን “በማናቸውም መልኩ” ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ የተከለከለ መሆኑንም መስሪያ ቤቱ አስታውቋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

home
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን ገለፁ
ትራምፕ በፊሽካ ያስጀመሩት የታሪፍ ጦርነት
Related posts
  • Related posts
  • More from author
News2

ብሔራዊ ጥቅምን አሳልፎ ለመስጠት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ባለድርሻ ሊሆኑ አይገባም – በለጠ ሞላ

March 8, 2026
News2

ለክቡር የኢፌዴሪ ማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝና ሚኒስቴር መስሪያ ቤታቸው የቀረበ ጥሪ

March 8, 2026
News2

ስምረት ፓርቲ የትግራይ ወጣት ለትህነግ ጀርባ መስጠቱን አስታወቀ

March 6, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • INTERVIEW
    • law
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • ያበደው
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2