TIPS 1
" እውቀቱ ሳይኖራቸው ቤተክርስቲያንን ወክሎ ሃይማኖታዊ አስተምህሮ ማስተላለፍ አይገባም " ሲሉ ብፁዕ አቡነ አብርሃም ተናግረዋል። ከሃሰተኛ ወሬ መጥበቀና ማሰራጨት አግባብ እንዳልሆነ አምልክተው የህጉን አስፈላጊነት አስረድተዋል። የ...
ራሱን የኦሮሞ ነጻ አውጪ ሰራዊት ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ሃይል አመራሮች የሰላም ጥሪ ተቀብለው ሊገቡ መሆኑ ተሰማ። ይህን የሚያመቻቹ ወገኖች ከፍተኛ ሩጫ ላይ እንደሆኑም ታውቋል። የበታች አመራሮች በየአቅጣጫው እጅ እየሰጡ ነው። በቅር...
በምስራቅ ሸዋ ዞን 569 የሽብር ቡድኑ ሸኔ አባላት መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን መስጠታቸውን የመከላከያና የመንግስት ሚዲያዎች አስታወቁ። ከዚህ በተጨማሪ ሰሞኑንን በተከታታይ የሰላም ጥሪን ተቀብለው በተለያዩ...
ሰሞኑን በውጭ ያሚኖሩና በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለውን የትጥቅ ትግል እንደሚመሩና እንደሚያግዙ የሚናገሩ ወገኖች " ትግሉ ወደ አዲስ አበባ መዛመቱን፣ አዲስ አበባ ላይ ትኩረት መደረግ አለበት" በሚል በተደጋጋሚ ጥሪና መልዕክት ሲ...
በኢትዮጵያ ህዝብ ዘር፣ ጎሳ፣ አካባቢ፣ ደም ለይቶ እንዲባላና እዲጨፋጨፍ ያልተረጨ ቅስቀሳ፣ ያልፈሰሰ ሃብት፣ ያልተገመደ ሴራ የለም። የዘሩና የደም ቆጠራው ሴራ አልሳካ ሲል በሃይማኖት ሳይቀር ለማጫረስ ያልተፈነቀል ድንጋይ የለም። ...

