መሸነፍ ከማይሰለቸው ነውርን ጌጥ ካደረገ ኋይል ጋር መመላለስ ባይጠቅምም አሁንም ሽንፈትን ካባ ነውርን ጌጥ ማድረጋችሁ እንደማይጠቅማችሁና ጥሩ ተፎካካሪ ሆናችሁ በሜዳው ለመቆየት እንደማያስችላችሁ ልነግራችሁ እወዳለሁ! ስለ አዲስ አ...
OPINION
በሃይማኖት ዙሪያ ያሉ ወቅታዊ ነገሮችን ስመለከት በዋናነት ችግሩ ራስን እንደ ፍጹም ንጹሕና እውነተኛ ቆጥሮ ሌላውን እንደ ኃጢአተኛና እንደ ሐሰተኛ ፈርጆ በአደባባይ መዝለፍ ኾኖ አገኘዋለሁ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለኢ...
የኢትዮጲያ ጠቅላላ ምርት/GDP በ111.27 ቢሊየን ዶላር ከሰሃራ በታች ሶስተኛው ትልቁ ነው! ነገር ግን በኢትዮጵያ ኢኮኖሚው በምግብም ሆነ ከምግብ ውጪ በሆነ የድህነት መለኪያ (የፀጥታ እና የደህንነት ዋስትናን ጨምሮ) ባለብዙ ጉ...
አዲስ አበባን የኦሮሞና የአማራ ጉዳይ ብቻ እየተደረገ የሚቀርብበት መንገድ ፈፅሞ መቆም አለበት። አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ ናት። ኗሪዎቿ ደግሞ ቁጥራቸው ይለያይ እንጅ ከሁሉም ብሔሮች የመጡና የሚኖሩባት የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆን የ...
" የአማራነት ስሜት እንዳለባቸው ስለሚታሰብ አማርኛ ተናጋሪ ትግሬዎችን የአማራነት ሰርተፍኬት ሰጭና ነሽ የግፎች መስካሪ ሆነው ወደፊት እንዲመጡና የአማራ ፅንፈኝነትን እንዲያቀነቅኑ በአያሌው ተሰርቷል። በኦርቶዶክስ ሐይማኖት በመምህ...
ለዚህም ሲባል ካለፈው ስህተት ተምሮ አማራ ካሁን በኋላ ከውስጥ (በዋናነት ከትግራይ) ለሚነሱ ጥቃቶች በወሳኝነት ራሱን ችሎ ለመከላከል የሚያስችል ቁመና መገንባቱን ማረጋገጥ አለበት። ይሄም ማለት የአገሪቱን ህገ መንግስትና ህጎች ባ...
"ውኋ ሲወስድ አሳስቆ!!! ይላል የሀገሬ ሰው(ሙሼ ሰሙ) ካርቴል (Cartel) ማለት በአንድ ዓይነት የስራ ዘርፍ የተሰማሩ የንግድና የአገልግሎት ሰጭዎች ወይም አምራቾች በጋራ በመሰረቱት ማህበር አማካኝነት እርስ በርስ በመመሳጠርና...
መቼም፣ የትም ፣በምንም ሁኔታ የማንዘነጋው በደም የታተመ የአበው አደራ ስላለብን እንጂ የጦርነትን አስከፊነት ስላማናውቅ አይደለም። ጦርነት መነሻ ምክንያቱ ብዙ ቢሆንም ውጤት ኪሣራና ውድቀት መሆኑን ጠንቅቀን እናውቃለን። በአብዛኛው...
... አንዳንድ ወገኖች ደግሞ በተለይም የሚዲያ ባለቤቶች፤ሆን ብለው ለመረበሽና አጀንዳውን የገቢ ማስገኛ አድርገው ለመጠቀም ሲውተረተሩ እየታዘብን ነው፡፡ ገራሚው ነገር እነዚህ ባለሚዲያዎች፤ የዚህ አጀንዳ ዋነኛ ጠበቃ መስለው ለመታ...
1. ፈር መያዥያ ! በትላንትናው ዕለት በደቡብ አፍሪቃ በኢትዮጵያ መንግስትና በ ሕወሀት መካከል የተካሄደው የሰላም ስምምነት፤ አብዛኛውን ኢትዮጵያዊ ያስደሰተ እንደሆነ እሙን ነው፡፡ ይህ የሰላም ስምምት የሁለት አመቱን ሁለንተናዊ ...
....አዎ ፖለቲካ ያለ ትንታኔ የእውር ድንብር ጉዞ ነው የሚሆነው። ሁልጊዜ ማወቅ ያለብህ ደግሞ በዚህ ምድር ላይ ያለው ፍላጎት ሁሉ የአንተ ብቻ አለመሆኑን ነው። ብዙ ፍላጎቶች፣ ብዙ ውጣ ውረዶች ባለባት ሐገር ላይ ተቀምጠህ እኔን...
በደቡብ አፍሪካ ነጮቹን በመግለጫቸው (peac talk) የሚሉት የሰላም ንግግር ዛሬ እንደሚያበቃ በገሃድ ከመነገሩ ውጪ በዝርዝር በነግግሩ ወቅት " ይህ ተባለ፣ ወይም ይህ ጉዳይ ተነሳ" የሚል መግለጫ ንግግሩን ይመሩታል፣ ወይም በተ...
‹‹ተኩስ አቁም›› በምእራባውያን ለትህነግ የታዘዘ የእድሜ ማራዘሚያ! (በድሉ ዋቅጅራ) ኢትዮጵያ አደጋ ውስጥ ወድቃ፣ ዜጎች ተጨንቀው የነበረው ትህነግ የአማራና የአፋርን ህዝብ ላይ ሰቆቃ ውስጥ ከትቶ ሰሜን ሸዋ በደረሰበት ጊዜ ነበ...
በምእራባዊያን NGO የተተበተበ ነበር። በዚህ ተጨባጭ ውስጥ ሆነው አሜሪካን እያጣጣሉ፤ ምእራባዊያንን እቀወቀሱ፤ ለሩሲያና ቻይና ድጋፋቸውን በቅን የሉአላዊነት ስሜት ሲገልፁ ነበር። ይህ ግን አይሰራም። ጉዳዩ መንግስታዊ ግልፅ ፖሊሲ...
የመከላከያ ሰራዊት የሚመራው ጥምር ጦር እልቂት እንዳይኖር ከመስጋት አንጻር ፍጥነቱን ካልቀነሰ በስተቀር መቀለ እንዳይገባ ሊያግደው የሚችል ሃይል የለም። ነገሩ ለጊዜው አብቅቷል። በሁሉም በኩል ተቆልፎ በአንድ መተንፈሻ ሽሽት ብቻ ...
ዲያስፖራ የከተመውን ጽንፈኛ የአማራ ብሄረተኛ የሚስተካከል የፖለቲካ ደና##ርት ያለ አይመስለኝም። ምክንያቴን ላስረዳ : ፩. ወያኔ በዕብሪት ተወጥሮ ወረራ ሲጀመር እነ እንቶኔ " ጦርነቱ በህወሃትና ብልጽግና መሀከል ነው አማራ አይ...
እኔና አንዳንድ በተለይም የአማራ ልጆች፤ በዚህ ጦርት ዙሪያ እንዲህ አይነት ምክረ-ሀሳቦችን ስንሰነዝር፤ የብልጽግና አመራ፤ ደጋፊ፤ ወይም ልዩ ተጠቃሚ ስለሆን አይደለም፡፡ በፍጹም አይደለንም፡፡ እኔና መሰሎቸ እንዲህ የምንብከነከነው...


