NEWS
የኢትዮጵያ ፓርላማ "የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር" በሚል ስም የሚጠራውን ቡድንና ሸኔን "ሽብርተኛ ብሎ" ከፈረጀ በሁዋላ የጥፋት ሃይላቸውን ለማዳከም መንግስት እየሰራ መሆኑንን እየገለጸ ባለበት በአሁኑ ሰዓት ሁለት አገራት ተ...
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የትግራይን ወቅታዊ ችግር በሁሉም መስክ በዘለቄታ ለመፍታት በሚያግዙ ገንቢና ሰላማዊ እንዲሁም ህጋዊ የአሰራርና የመፍትሔ አማራጮች ካላቸው አካላት ጋር በቅርበት ለመስራት ሙሉ በሙሉ ዝግጅት ያለው መሆኑን...
ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራት (ሕወሓት) በማዕከላዊ መንግስቱ ያለውን ስልጣን ካጣ በኋላ ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ 2011 ዓ.ም ‘የጸጥታ ኃይል መምሪያ’ የሚል ዘርፍ አድራጅቶ ለሽብር ተግባር ሲዘጋጅ መቆየቱን የፌዴራል ጠቅላይ ዐ...
የፓትሪያርኩ መግለጫ የቅዱስ ሲኖዶሱን አሠራር ያልተከለተለ እና ከሲኖዶሱ ዕውቅና ውጭ የተካሄደ መሆኑን የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊና እና ሊቀጳጳስ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ ገልጸዋል። ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ መሰል መግለጫዎች የሚሰጡት የምዕላተ...
በአዲስ አበባና በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የተቀናጀ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግ...
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በትግራይ ክልል በአክሱም ከተማ በሽብር ቡድኑ የተፈጸሙ ወንጀሎችን እና የተከናወኑ የወንጀል ምርመራ ተግበራትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ላለፉት ሁለት ወራት ከፌ...
(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ የ31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የዛሬ ሳምንት የአፍሪካ ልማት ፈንድ ድጋፉን ያጸደቀ ሲሆን፥ ይህን ተከትሎም በዛሬው እለት የፊርማ ስነ ስርአት...
6ኛ ሀገራዊ ምርጫ ነፃ፤ ፍትሃዊ እና ግልፅ እንዲሆን ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መንገድ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ሀገራዊ ምርጫው ከመካሄዱ በፊት የአሜሪካ የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጄፍሬይ...
የኦሮሚያ ብሮድካስት ኔት ዎርክ / ኦቢኤን ጋዜጤኛ ሲሳይ ፊዳ በሸኔ ታጣቂዎች መገደሉን የሚሰራበት ተቋም የቄለም ወለጋ ዞን ፖሊስ መምሪያን ጠቅሶ ይፋ አደረገ። ሲሳይ የተገደለው ማህበራዊ ህይወቱን እያከናውነ ባለበት ወቅት መሆኑ ታ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት "ትናንት ለተፈጠረው ነገር በራሴና በከተማ አስተዳደሩ ስም ይቅርታ እጠይቃለሁ" ብለዋል።የኢትዮጵያ አደባባዮች የ...
ባለፉት ሳምንታት የኢትዮጵያ ምሁራን፣ የተቀናቃኝ ፓርቲዎች፣ መንግስትና አስተያየት የሰጡ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የአውሮፓ ህብረትን አውግዘዋል። ምክንያት አልባና ስሙን የማይመጥን ተቋም እንደሆነ ገልጸው አበሻቅጠውታል። በውስጥና ...
ኢትዮጵያ ሀገራችን በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ከምትታወቅባቸዉና ከምትከበርባቸዉ ሀገራዊ ልዩ እሴቶቿ ዉስጥ አንዱ የዘርፈ ብዙ ልዩነቶች የመቻቻል ምድር መሆኗ ሲሆን ህዝቦቿ በፈረሃ አምላክ የሚመሩ ናቸዉ፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ ሀገራችን የ...
ድሮ ድሮ በደጋጎቹ ዘመን “ጮሌዎቹ” በግ ከአርሶ አደሩ በስሙኒ ገዝተው ቆዳውን መልሰው በስሙኒ በመሸጥ ስጋውን በነጻ “እንክት” አድረው ይበሉ ነበር ይባላል። ታዲያ የስጋን ያህል ዋጋ ያወጣ የነበረ የቆዳ ዋጋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ዋ...
ብጹዕ አቡነ ፋኑኤል ቅዱስ ፓትሪያርኩ አቡነ ማቲያስ አማካይነት ያሰራጩት የቪዲዮ መልዕክት ቤተ ክርስቲያን የማታውቀው መሆኑንን የሲኖዶስ ዋና ጸሃፊ እንዳረጋገጡላቸው አስታወቁ። ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት መልዕክት እጅግ ልን የሚያደማ...
ከትሀንግ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው መረጃ የተያዘባቸው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ሰፊ መነጋገሪያ ሆነዋል። በአዎንታና በአሉታዊ ጎን የተሰነዘረባቸው ተቃውሞ መነሻው ” ታፈንኩ” በማለት ሲናገሩ የሚያሳይ ቪዲዮ ወዳጆቻቸው ወይም የቅ...
ጠላቶቿ ፈርሰው ያልቃሉ እንጂ ኢትዮጵያ መቼም አትፈርስም፤ አዲስ አበባም ከሰላማዊ የብልፅግና ጉዞዋ አትስተጓጎልም! ሀገራችን ኢትዮጵያ በታሪኳ ለበርካታ ጊዜያት ከውጭ ጠላቶች ወረራ እና መሰል ጥቃቶች ተሰንዝሮባታል፤ ሁሉንም የውጪ ...
ከቁጥጥር ውጪ የሆነው የቻይና ሮኬት አካል ስብርባሪ በኢትዮጵያ ቢወድቅ ምን ዓይነት የጥንቃቄ እርምጃዎች ሊወስዱ ይገባል? ። የቻይናው 5 ቢ ሮኬት ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ መሬት ለመምዘግዘግ ምድርን በመሽከርከር ላይ ይገኛል። 5 ቢ...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት “ህወሓት” እና “ሸኔ” በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባው ከተወያየ በኋላ ውሳኔውን አሳልፏል። ሁለቱ ቡድኖች በአገር እና በህዝብ ላይ የሽብር ተግባራት...



