NEWS
ጦርነት በሌለበትና ተዋጊ የሆኑ ሁለት ኃይሎች በማይታዩበት ሁኔታ ተኩስ አቁሙ የሚለው የአሜሪካን ጥሪ ግራ የሚያጋባ መሆኑን የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ፕሬዚዳንትና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና...
ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የውጭ አገራትን ጣልቃ ገብነት በመቃወም “እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ” በሚል መሪ ሐሳብ በያሉበት ሆነው ለአንድ ሰዓት መልዕክታቸውን የሚያስተላልፉበት መርሃ-ግብር ነገ ይከናወናል።ጣልቃ ገብ...
[ዋዜማ ራዲዮ]- ቀድሞ በትግራይ ክልል ስር የነበሩና ጦርነቱን ተከትሎ በአማራ ክልል መተዳደር በጀመሩ አካባቢዎች፣ የመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ አከፋፈል በየደረጃው ያሉ ሃላፊዎችን አላስማማም። ከመንግሥት ደሞዝ እየተከፈላቸው ካሉት...
“ብሔራዊ ክብር በህብር” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን ዘመቻ በተቀናጀ መልኩ በአገር ቤትና በውጭ አገር ለመቃወም የቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የአዲስ አበባ አሜሪካ ኤምባሲ የማስጠንቀቂያ መግለጫ አሰራጨ። አሜሪካ በተለያዩ...
‹‹የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የኢትዮጵያን እውነታ የተረዳ አይመስልም። የመረጃ እጥረቶች አሉባቸው። የተሳሳተ መረጃዎችም የሚሰጧቸው አሉ››፣ በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈጸመው አይነት ጥቃት በአሜሪካ የመከላከያ ሰራዊት...
ህወሃት በአሜሪካ የአሸባሪነት መዝገብ ዛሬም ደርስ ተመዝግቦ እያለ አሜሪካ ወገቧን ይዛ ሌሎችን በማስከተለ ዳግም ነብስ ልትዘውራለት እየተሯሯጠች ባለበት፣ ከአሸባሪነት መዝገብ ስሟ ተሰርዞ በአጭር ጊዜ ውስጥ የባለጠጎቹን ቀልብ የሳበ...
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) በሀዋሳ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በኩል ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ የነበሩ ሁለት የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ በሀዋሳ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እያንዳንዳቸው 6...
“እየተዶለተብንና እየተቀመመልን ያለው ኢትዮጵያን የመበተን ሴራ ጉዳይ ለእኛ ኢትዮጵያውያን አዲስ ነገር አይደለም” ሲሉ ዶክተር ይናገር ደሴ አስታወቁ። ሴራውን የማይታወቅና የተሸፈነ እንዳልሆነም አመልክተዋል። ጥሪም አስተላለፈዋል። ...
የውጭ ሀይሎች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ በመቃወም የኢትዮጵያውያንን አቋም ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ በታዋቂና ተጽዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን የተመራ እንቅስቃሴ የፊታችን አርብ እንደሚጀ...
ጋዛ ከ1948 (ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ) ጀምሮ እንደኖረችበት እየተገነባች ትጋያለች።አሽኬሎን፣ አሽሎድ፣ስዶርት እየዘመኑ ይቃጠላሉ።እየሩሳሌም፣ ቴልአቪቭ፣ ኢያርኮ፣ ቤተ ልሔም በእሳት ጢስ-ጠለስ ይታጠናሉ፣ በጫጫ...
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአንዳንድ አጋር አካላትና የሚዲያ ተቋማት በአገሪቱ ላይ እየቀረቡ ያሉት ውንጀላዎችን አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፣ ኢትዮጵያ ሉዓላዊ አገር በመሆኗ በውስጥ ጉዳይዋ ከየትኛውም የውጭ አካላት ምንም...
“የዴሞክራሲ ቁንጮ ነን” የሚሉት ምዕራባዊያን አገራት በኢትዮጵያ ላይ የዴሞክራሲ መርህን የጣሰ አቋም እያራመዱ እንደሚገኙ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉ ታዋቂና ተጽእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በምርጫው...
የዓለም አገራት የክትባት ሽሚያ ላይ ናቸው። የሃብታም አገራት መሪዎች "ከሕዝባችሁ ሕዝቤ ይቀድማል" እያሉ ከሚያስፈልጋቸው ክትባትም በላይ ገዝተው መጋዘን እየቆለፉ ነው። የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ የሃብታም አገራት መ...
" ኦሮሞ እያደፈጠ ኦሮሞን ይገድላል” በማለት ድርጊቱን የሚያወግዙ ዛሬ ላይ በኦሮሚያ ሊያገዳድልና ጫካ ሊያስገባ የሚችል ምን መሰረታዊ ምክንያት እንዳለ አይገባቸውም። “በኦሮሚያ ማንኛውም ለኦሮሞ አስባለሁ የሚል ድርጅት መሪ ቢሆን ...
መንግስት ባለፉት ሶስት ዓመታት በግብርናው ዘርፍ ማሳካት ከተቻለው ግቦች መካከል ቆንጥሮ ይፋ አድርጓል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በማህበራዊ ገጻቸው ይፋ ያደረጉት መረጃ እንዳሳየው አቡካዶ ቀጣዮ ወርቅ እንደሚሆን አመላክቷል።...
ከለፈው ዓመት ጀምሮብኈራዊ ባንክ የወርቅ መቀበያ ክፍያን ሰላሳ በመቶ ከፍ ማድረጉ እንደ አቅርቦቱ እንዲጨምር አድርጎታል። ከዚህም በላይ አሁን ላይ በዓለም የወርቅ ግብይት በግራም እስከ ስልሳ ዶላር /የሚቀያየር ነው/ መሆኑ ወርቅ ...
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የማይካድራን ጭፍጨፋ የመጀመሪያ ሪፖርት ካደረገ በሁዋላ የሚከተለው አካሄድ በበርካቶች ዘንድ ጥያቄ ውስጥ እየገባ ነው። ያለ በቂ ምክንያት የማይካድራው ጭ...
“ሁለት ጉዳዮች ወለል ብለው ይታያሉ” ዋሲሁን ሰማን። ጋዜጠኛዋ መሰረቷ ከሱዳን ነው። የምትኖረውና የተማረችው እንግሊዝ ነው። እነዚህ ሁለት ጉዳዮች አያይዞ ለሚያየው የኒማ ኢልባጊር ዘገባ መነሻና መድረሻ ይገባዋል። ይህ ሊደበቅ የማ...



