በምዕራብ ጎንደር ዞን ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ተግባር የተመደበን ገንዘብ ያለአግባብ ጥቅም ላይ እንዲውል ያደረጉ ሶስት የስራ ሀላፊዎች እስከ ስድስት አመት በሚደርስ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የምዕራብ ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ...
NEWS
የአሜሪካ መንግስትን አቋም ይፋ ያደረጉት በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ አካባቢ የሚድያ ዳይሬክተር የሆኑት ሳሙኤል ዌርበርግ ናቸው። ዳይሬክተሩ ከግብፁ መኸዋር ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ "በህዳሴው ግድብ ጉዳ...
“ የወልቃይትና የራያ ጉዳይ ከሕዝቡ ጋር በመወያየት በቀላሉ ሊፈታ የሚችል ነው የጠቅላይ ግዛትና የክፍለ ሀገር አከላለል ቋንቋን መሰረት ካደረገው የአሁኑ አከላለል የተሻለ ነበር ” “ቋንቋን መሰረት ያደረገ አከላለልን መከተል ከቀጠ...
በትግራይ ክልል ሲካሄድ የነበረው ሕግን የማስከበር ዘመቻ የተጠናቀቀ በመሆኑ እና አካባቢው ወደ ሰላማዊ ሁኔታ እየተመለሰ በመሆኑ የመቐለ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ግንባታ እንደሚቀጥል የውኃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/...
ኢትዮጵያና ሱዳን ለዘመናት የዘለቀውን የጋራ ግንኙነታቸውን መሰረት በማድረግ የድንበር አለመግባቶቻቸውን በውይይትና ስምምነት ሊፈቱ እንደሚገባ አንድ የሱዳን ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ምሁር ተናገሩ።ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮ-ሱዳን ታሪካዊ ...
በዲጅታል ወያኔዎች ጫጫታ እውነት አትደበዝዝም ! "ከሰማይ በታች እኛን የሚያሸንፍ ምድራዊ ሃይል የለም" በሚል እብሪት ልባቸው ያበጠው ህወሃታዊያን የራሳቸው ና የህዝቡ የዘመናት አጋራቸውን የሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላትን የወለደችው...
ተከሳሹ አማኑኤል ሞገስ ይባላል፡፡ ዕድሜዉ 27ዓመት ሲሆን በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ነዋሪ ነዉ፡፡ አስከ 10ኛ ክፍል ተምሯል ሆኖም ቋሚ ገቢ የሚያገኝበት ስራ የለዉም-ያላገባና ትዳር የሌለዉ መሆኑንም ጨምሮ ለመርማሪ ፖሊስ በሰ...
በግንባታ ሂደት ላይ የነበረው የጣና በለስ ቁጥር አንድ የስኳር ፋብሪካ ከሶስት ወራት በኋላ ወደ ሙከራ ምርት እምንደሚሸጋገር ስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ግንባታው ለአንድ ዓመት መጓተቱ የተገለጸ...
የኦብነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአስቸኳይ ስብሰባ ተላልፈዋል የተባሉ ውሣኔዎች በሙሉ ተቀባይነት እንደሌላቸው ምርጫ ቦርድ አስታወቀ የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር ኦብነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአስቸኳይ ስብሰባ ተላልፈዋል የተባሉት ውሣኔዎች...
ጠቅላይ ሚኒስተር መሆን የሚፈልጉ ብቃት ያላቸው ሴቶችም እንዲቀላቀሏቸው ፓርቲው ጥሪ አቀርቧል። የእናት ተፎካካሪ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሰይፈስላሴ አያሌው የፓርቲያቸውን አላማዎችንና ለቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ የሚደገውን ዝግጅ...
አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ ለአምስተኛ ጊዜ በዛሬው እለት ፍርድ ቤት ቀርበዋል። የፌደራል ፖሊስ የምርመራ ቡድን በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ከዚህ በፊት በተሰጠው 14 ቀናት ውስጥ የሰራውን የምር...
አርባ አምስት ደቂቃ በስደት የቆየሁት “ኢትዮ ልሳን ተጋሩ” በሚል ስያሜ በሚጠራ የፓልቶክ ውስጥ አገር ነው። እዚህ አገር የስራ ቋንቋው አማርኛ በመሆኑ ሾልኮ የገባ መረጃ የማግኘት ችግር የለበትም። በለብታ መረጃውን ሲያወርዱት በመ...
መጪውን ምርጫ ሠላማዊና ዴሞክራሲያዊ በማድረግ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን አሸናፊ የሚሆኑበት ማድረግ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመደ አሳሰቡ። ብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ማኒፌስቶውንና የመወዳደሪያ ምልክቱን ይፋ አድርጓል። የም...
“በመተከል ዞን ከ60 በላይ በሚሆኑ ቀበሌዎች የአስተዳደር እና የፀጥታ መዋቅሩ በአዲስ መልኩ እንዲደራጅ ተደርጓል”አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ማስተባበሪያ ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ወርቁ ማሩ አዲስ አበባ ፦...
የፌዴራል ዐቃቤ ህግ በእነ ዳዊት አብዲሳ መዝገብ ክስ ካቀረበባቸው 117 ሰዎች መካከል በ89ኙ ላይ እንደ ወንጀል ተሳትፏቸው ከ7 – 23 ዓመት በጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ፡፡ ቅጣቱ ሊጣል የቻለው ተከሳሾቹ በነኃሴ ወር 2010 ...
አርስ በርስ ሲካሰስ የከረመው ኦነግ የምርጫ ተወዳዳሪ እጩ ማቅረብ ባለመቻሉ ከምርጫ አንደሚሰናበት ኣስታውቋል። ኣቶ ዳውድ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ፲፯።፰ ኣባሎቻቸው በመታሰራቸው ሳቢያ እጩ ማቅረብ አንደማይችሉ ቢናገሩም ፓርቲው ለሁለት የ...
ዋዜማ ራዲዮ- በሕወሓትና በማዕከላዊው መንግስት መካከል ጦርነት ከተካሄደ በኋላ በአማራና በትግራይ ክልል የይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸው የወልቃይት ፣ሁመራና ራያ አካባቢዎች በአማራ ክልል ሀይሎች መያዛቸው ይታወቃል። በነዚሁ አወዛጋቢ...
ኢዜማ ያወጣው መግለጫ የውስጥ ግለቱን አክሮታል፤ ዛጎል ኦንላይን አቶ የሺዋስ ለጊዜው አስተያየት አልሰጥም ብለዋል የዜግነት ፖለቲካ ላይ ትክረት ሰጥቶ እየሰራ ያለውና በመላው አገሪቱ የምርጫ ጣቢያዎች ለመወዳደር አቅድ የያዘው ኢዜማ...


