Skip to content
  Sunday 17 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  POLITICS  የተከፋፈሉት የትህነግ አመራሮች በቀጣይ ሳምንት ለውይይት እንደሚቀመጡ ተገለጸ
POLITICS

የተከፋፈሉት የትህነግ አመራሮች በቀጣይ ሳምንት ለውይይት እንደሚቀመጡ ተገለጸ

Ethioreview newsEthioreview news—October 5, 2024
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የትግራይ ሲቪል ማህበራት ህብረት በቀጣይ ሳምንት በትግራይ ክልል በውዝግብ ውስጥ የሚገኙት የህወሓት እና የጊዚያዊ አስተዳደር ቡድኖችን ሊያወያይ መሆኑን ገልጿል፡፡ህብረቱ በፖለቲከኞቹ መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት በምሁራን ጥናቶች እያቀረበ ዉይይት ሲያደርግ መቆየቱን የገለጹት የህብረቱ ፕሮግራም ማናጀር አቶ በሪሁ ገብረመድህን፤ “ይሁን እንጂ ይህ መፍትሄ ይዞልን ሊመጣ አልቻለም” ብለዋል፡፡

“በዚህም ምክንያት አጀንዳዎችን በጋራ በመቅረፅ፣ በሁለቱም ወገን ያሉ አካላት በማገናኘትና ችግሩን እንዲያቀርቡ በማድረግ ህዝቡ ሳይጎዳ ችግሩን ለመፍታትና ምን መደረግ አለበት የሚለው ጉዳይ ላይ እየሰራን እንገኛለን” ሲሉ ገልጸዋል፡፡በዚህም በቀጣይ ሳምንታት ሁለቱንም ወገኖች በማሰባሰብ የውይይት መድረክ ለማዘጋጀት ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን ኃላፊዉ ተናግረዋል፡፡

“በፖለቲከኞቹ መካካል በአቋም ደረጃ ተመሳሳይ ነገር አለ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የስልጣን ፍላጎት ይስተዋላል” ያሉት አቶ በሪሁ፤ ይሁን እንጂ ሁለቱም ለሰላም ፍላጎት እንዳላቸው ሲገልጹ መቆየታቸውን አንስተዋል፡፡”ነገር ግን በተግባር እታየ ያለው ሁኔታና በየስብሰባው ያለው ሁኔታ በክልሉ ውጥረት እንዲፈጠር እያደረገ ነው” ሲሉ ለአሐዱ ገልጸዋል፡፡በሌላ በኩል በቅርቡ ቅንርጫፉን በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ የከፈተው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ) በትግራይ ያለውን ፖለቲካዊ ውዝግብ አሳሳቢ መሆኑን ገልጿል፡፡

የፓርቲው የአዲስ አበባ ኮሚቴ አባልና በመቀሌ የተከፈተውን ቅርጫፍ በማደራጀት የታሳተፉት አቶ ይሳቅ ወልዳይ፤ በህወሓት መካከል የተፈጠረው ፖለቲካዊ ውጥረት የፓርቲው ችግር መሆኑን ያነሳሉ፡፡ይሁን እንጂ በፓርቲው ብቻ የሚቆም ጉዳይ ባለመሆኑ፤ በክልሉ ያለውን ውጥረት ለማርገብ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡ኢህአፓ እንደ ፓርቲ ሁለቱም መካረር ዉስጥ መግባታቸዉ ተገቢ ነው ብሎ እንደማያምን የገለጹ ሲሆን፤ ህዝቡ ያለበት ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡

More stories

ደቡብ ሱዳን ስድስተኛ ሀገር ሆና የናይል ስምምነት ማዕቀፍን አጸደቀች

July 12, 2024

“ትህነግ ጦሩን እስጠግቷል፤ የጦርነት ስጋት አለብን” የጠለምት ወሰንና ማንነት አስመላሽ

June 7, 2025

“የኢትዮጵያን ህልውና የሚበይኑት የተፈጥሮ ሀብቶች…”

September 2, 2024

“ዘመን ትውልድን ይገነባል ፤ ትውልድም ዘመንን ይገነባል”

September 10, 2023

የትግራይ ህዝብ ከዚህ ወዲህ ወደ ጦርነት የሚወስድ ማንኛውንም ሁኔታ እንደማይፈቅድ የገለጹት አቶ ወልዳይ፤ “ሁለቱም  አካላት በጠረጴዛ ዙሪያ ንግግር እንዲያደርጉ” ሲሉ ምክረ ሀሳብ ሰጥተዋል፡፡በተያያዘ ዜና የህወሓትን ህጋዊነትን ለማስመለስ ከፌደራል መንግሥት እና ከአፍሪካ ህብረት ፓነል ጋር የሚወያይ ልዑክ እንደ አዲስ እንደሚደራጅ በህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራ ህወሓት በዛሬው ዕለት ገልጿል፡፡ህወሓት ይሄን ያለው ከመስከረም 20 እስከ 22 /2017 ዓ.ም ለሦስት ቀናት ያካሄደውን የማእከላዊ ኮሚቴ እና የከፍተኛ ካድሬዎች ስብሰባ ማጠቃለሉ በማስመልከት ባወጣው የአቋም መግለጫ ላይ ነው፡፡

በመግለጫውም ውይይቱን የሚያስቀጥል የትግራይ የሰላም ልዑክ አንደ አዲስ እንዲደራጅና በሰው ሃይል እንዲጠናከር እንደሚደረግ አስታውቋል፡፡በትግራይ ክልል ያለው ፖለቲካ መካረር እየታየበት በመሆኑ ብዙዎች ስጋታቸውን እየገለጹ ሲሆን፤ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ገብነት እንዲኖር ጥሪ እያደረጉ ይገኛል፡፡
@ethioreview.org

POLITICS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ከ300 በላይ መምህራን በ2017 ዓም የት.ዘመን ምንም አይነት ኮርስ እንዳይሰጡ ወሰነ
የፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ የስንብት ዘፈን “ሳልቀደም ልቅደም” ከፕሬዚዳንትነት ወደ አክቲቪስትነት
Related posts
  • Related posts
  • More from author
POLITICS

ኢራን እኛ ላይ ምን ልታደርግ ትችላለች?

March 28, 2026
POLITICS

አስቸኳይ የአርበኛነት ጥሪ ለኢትዮጵያን

March 4, 2026
POLITICS

ትራምፕ ኢራንን እንደሚወጉ ፍንጭ ሰጡ

January 28, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2