Skip to content
  Saturday 16 May 2026
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  • DESIGN
    • All
    • AFRICA
    • ART and CULTURE
    • BUSINESS
    • ECONOMY
    • EDITORIA
    • ENTERTAINMENT
    • ertips
    • Events
    • FEATURED
    • General
    • General
    • HOT
    • law
    • Media tips
    • News
    • News2
    • OPINION
    • POLITICS
    • Reaction
    • SOCIETY
    • SPORT
    • TIPS 1
    • TOP NEWS
    • VIDEO
    • WORLD
    • ማህደር
    • ያበደው

    የሠሜኑን ጦርነት ተከትሎ ወንጀሎችን ተጠያቂ የማድረጉ ሥራ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ተከትሎ እየተከናወነነው

    June 1, 2022

    በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

    February 1, 2021

    በተዓምር የተረፈች ህይወት ህያው ምስክርነት – ‘አትሙቺ ያላት ነፍስ

    December 14, 2021

    የአጥንት ህመም መነሻ መንስኤዎችና መፍትሄው

    August 20, 2024

    ሞዐ ተዋሕዶ ምንድን ነው? [ሞነግ] “ነጻ አውጪ ግምባር” ወይስ ?

    August 13, 2025
    Prev Next Showing 1 Of 1493
  • News
    • NEWS 2
  • AFRICA
    • WORLD
  • VIDEO
  • HOT
  • POLITICS
    • INTERVIEW
    • OPINION
    • SOCIETY
    • ENTERTAINMENT
    • ያበደው
    • SPORT
    • ማህደር
      • Travel
      • Social media
      • Stars
      • Technology
      • Tourism
      • Trends
    • Music
      • Movies
VOE
VOE
  • Home demo times
  • VOE VIDEO
  • ENGLISH PAGE
  • Home Demo default 2
  • News
VOE
  POLITICS  በአየር ላይ ትዕይንቱ በመሳተፋቸው ተባረሩ የተባሉት ራሔል ባፌ “እግዱ ፌክ ነው” አሉ
POLITICS

በአየር ላይ ትዕይንቱ በመሳተፋቸው ተባረሩ የተባሉት ራሔል ባፌ “እግዱ ፌክ ነው” አሉ

Ethioreview newsEthioreview news—June 23, 2025
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail

የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ከሻዕቢያ ጋር በመሆን እንዳዘጋጀው የተነገረለት የአየር ላይ ትዕይንት በመሳተፋቸው ከፓርቲያቸው አመራርነት ታገዱ የተባሉት ዶ/ር ራሔል ባፌ እግዱ ህገወጥና የተጭበረበረ መሆኑን አስታወቁ። መግለጫው የተሰራጨው ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት በታገዱ ሰዎች ሐሰተኛ ማህተምና ቲተር የተዘጋጀ መሆኑንም አመልክልተዋል።

ዶ/ር ራሔል ሰኔ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ነበር በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ አውዶች ከሚመሩት ከኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲን ሊቀመንበርነት መነሳታቸውን የሚያስታውቅ መግለጫ የተሰራጨው። መግለጫውን ዶከተሯ ከፓርቲያቸው ፈቃድ ውጪ አቶ ልደቱ አያሌው፣ አቶ ጅዋር መሐመድና ቴዎድሮስ የሚባለው የርዕዮት ሚዲያ ባለቤት በጋር ከሻዕቢያና ትህነግ አንድ ክንፍ ጋር በመሂን ባዘጋጁት የአየር ላይ ትዕይንት ላይ ከፓርቴው እውቅና ውጭ መሳተፋቸውን ተከትሎ ነበር።

ይህ ጦርነት እንዲቆም፣ ሰላም እንዲመጣና አገዛዝ እንዲቆም በሚመጠይቀው የተጠቀሱት ክፍሎች ያቀነባበሩ የአየር ላይ ትዕይንት “አቶ ስብሃት ነጋ ሻኧቢያን በመወከል ተጋብዘዋል፣ የአማራ ሕዝብን የሸጡት አቶ አንዳርጋቸው አሉበት፣ አማራ ታሪካዊ የኦሮሞ ጠላት ነው ባማለትና በአማራ ክልል ውስጥ የተለያዩ ቤረሰቦችን በማደረአጀትና በሚዲያ የትርምስ አጀንዳ በመስጠት ክልሉን ለመበጣጠስ ሰርቷል የተባለው ጃዋር መሪ ሆኖበታል፣ ተጋባዦች በሚስጢር ተመልመለው ተሸዋደናል ” ወዘተ የሚሉ ወገኖች ወዲያው የተነሱበት ይህ የአየር ላይ ትዕይንት ቀጣይ ዕቅድ እንዳለው ጃዋር መሐመድ በማህበራዊ ገጹ አስታውቋል።

ሶዴፓን በምክትል ሊቀመንበርነት የሚመሩት ራሔል ባፌ በዚሁ ከላይ በተጠቀሱት አዛጋጆች የተደረገውን ውይይት አዲስ አበባ ሆነው በመከታተላቸው ሳቢያ መንግስት እንዳሰራቸው፣ ከፓርቲያቸው እንዲባረሩ መደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዝብይን እየጠቀሱ በርካታ የተቃዋሚ ድርጅት አመራሮች፣ ደጋፊዎች፣ አክቲቪስቶችና የሻዕቢያ ደጋፊዎች በቅብብል ቅስቀሳ ሲያካሂዱ ነበር። በተለይም የሻዕቢያ ደጋፊዎች ኢሳያስ አፉወርቂ ያደቀቋትን፣ በአምባገንነት የደቆሷትን አገራቸውን ትትተው እንስቷ ባያዙት አቋም አፈና እንደተደረገባቸው ደጋግመው ሲያስታውቁ በረካቶችን አስገርሞ ነበር።

More stories

ደቡብ ሱዳን ስድስተኛ ሀገር ሆና የናይል ስምምነት ማዕቀፍን አጸደቀች

July 12, 2024

“ትህነግ ጦሩን እስጠግቷል፤ የጦርነት ስጋት አለብን” የጠለምት ወሰንና ማንነት አስመላሽ

June 7, 2025

“የኢትዮጵያን ህልውና የሚበይኑት የተፈጥሮ ሀብቶች…”

September 2, 2024

“ዘመን ትውልድን ይገነባል ፤ ትውልድም ዘመንን ይገነባል”

September 10, 2023

ይህ ሁሉ ከሆነ በሁዋላ ነበር ” የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ ምክትል ሊቀመንበሯን ከኃላፊነት አገደ ” በሚል የተሰራጨው መግለጫ ሃሰተኛ መሆኑን ራሔል ባፌ (ዶ/ር) ያመልከቱት። እሳቸው ይህን ቢሉም ቀደም ሲል የተሳሳተ መረጃ ሲያቀርቡ የነበሩት ሁሉም ማለት እስከሚቻል ማስተባበያ፣ ማስተካከያ ወይም ይቅርታ አልጠየቁም።

” አሁን የሶዴፓ ምክትል ሊቀመንበር ነኝ፣ ሙሉ የሊቀመንበርነትን ስልጣን ይዤ ነው የምሰራው፡፡ በጠቅላላ ጉባኤያችን ሊቀመንበር እስክንመርጥ ድረስ ማለት ነው፡፡ የመተዳደሪያ ደንባችንም የሚለው ይህንን ነው፣ የማዕከላዊ ኮሚቴውም የሰጠኝ ስልጣን ይህ ነው” ሲሉ ለቲክቫህ ዝርዝር መረጃ የሰጡት ሊቀመንበሯ ሌሎችንም ጉዳዮች አካተዋል። ከስር ያንብቡ።

የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ባለፈው መስከረም ወር ላይ ከዚህ አለም መለየታቸውን ተከትሎ በኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ/ሶዴፓ የስራ አስፈፃሚ አባላት መካከል አለመግባባት ተፈጥሯል፡፡

ይኸው አለመግባባት የሊቀመንበራችንን ህልፈት ተከትሎ፣ ባለፈው ጥር 4 ቀን 2017 ዓ.ም የተካሔደው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ እንዳይካሔድ፣ አራት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት አሉታዊ እንቅስቃሴ አድርገዋል፡፡ ምርጫ ቦርድንም ስብሰባውን እንዲያግድ በደብዳቤ ጠይቀዋል፡፡

ለምርጫ ቦርድ ባስገቡት ደብዳቤ ላይ፣ ሌሎች ሁለት አባላትም አብረዋቸው እንደሆኑ በማስመሰል በአጠቃላይ ስድስት አባላት ሆነው የጥር 4ቱ የማዕከላዊ ኮሚቴ የስብሰባ ቀን እንዲራዘም መጠየቃቸውን በሐሰት ገልፀዋል ሰዎቹ፡፡

ሆኖም፣ ምርጫ ቦርድ ጉዳዩን በማየትና ለእኛም በማሳወቅ፣ 31 አባላት የሚሳተፉበትን የማዕከላዊ ኮሚቴውን ስብሰባ መከልከል እንደማይችል ገልፆላቸዋል፡፡ ለምርጫ ቦርድ ባስገቡት ደብዳቤ ላይ የሁለት ሰዎችን ስም በሐሰት በማስገባትና ፊርማቸውንም አስመስለው በመፈረም ለፈጠሩት ችግርም ለፖሊስ አመልክተን ክትትል ሲደረግባቸው ነበር፡፡

በዚህ አመት ባለፈው ጥር 4 ቀን 2017 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ በተካሔደ የማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ፣ አራቱ ሰዎች በፈጠሩት ችግር ምክንያት ከስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት ታግደዋል፡፡

31 አባላት ያሉት ማዕከላዊ ኮሚቴው፣ ከ 10 ስራ አስፈፃሚ አባላት 4ቱን በማገድ፣ የፓርቲው ስራ በ6ቱ አባላት ብቻ እንዲከናወን፣ እንዲሁም ጉዳያቸው በሚቀጥለው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ እንዲሰጠው ወስኗል፡፡

የሚቀጥለውን የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ለመጥራት በዝግጅት ላይ እያለን ነው አሁን ሐሰተኛ ማህተምና ቲተር በማስቀረፅ፣ የትናንትናውን ሐሰተኛ መግለጫ የለቀቁት፡፡

በመግለጫው ላይ እንደተጠቀሰው፣ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ምክትል ሊቀመንበሯን አግዷል ይላል፡፡ ስራ አስፈፃሚ እንዲህ ዓይነት ስልጣን አልተሰጠውም በመተዳደሪያ ደንባችን፡፡

ሐላፊዎችን መሾምና መሻር የሚችለው በትንሹ 500 አባላት የሚሳተፉበት ጠቅላላ ጉባኤው ነው፡፡ በመሐል ግን 31 አባላት ያሉት ማዕከላዊ ኮሚቴው ሐላፊዎችን የማገድ ስልጣን በውክልና ተሰጥቶታል፡፡ ግን የመጨረሻውን ውሳኔ በጠቅላላ ጉባኤ ነው አቅርቦ የሚያፀድቀው፡፡

ይህን ባደረጉት አባላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ በነገው ዕለት ለፖሊስ እናመለክታለን፡፡ በቅርቡ አስቸኳይ የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ጠርተን በጎደሉት የስራ አስፈፃሚ አባላት ምትክ እናሟላለን፣ በታገዱት ሰዎች ጉዳይ ላይም የመጨረሻ ውሳኔ እንሰጣለን፡፡ “

POLITICS
FacebookX TwitterPinterestLinkedInTumblrRedditVKWhatsAppEmail
ኢትዮጵያና አሜሪካ በመከላከያ ዘርፍ፣ በአፍሪቃ ቀንድ ሰላም፣ ጸጥታና ሽብርተኞችን በጋራ ለመዋጋት ተስማሙ
እስራኤል ስድስት የኢራን አየር ማረፊያዎችን አጠቃች፤ ኢራን የሚሳይል ጥቃት አጠናክራለች
Related posts
  • Related posts
  • More from author
POLITICS

ኢራን እኛ ላይ ምን ልታደርግ ትችላለች?

March 28, 2026
POLITICS

አስቸኳይ የአርበኛነት ጥሪ ለኢትዮጵያን

March 4, 2026
POLITICS

ትራምፕ ኢራንን እንደሚወጉ ፍንጭ ሰጡ

January 28, 2026
Load more
Read also
News

ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር?

April 26, 2026
WORLD

ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት

April 26, 2026
News

“ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ

April 26, 2026
WORLD

አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው

April 26, 2026
WORLD

የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች

April 26, 2026
WORLD

የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና?

April 26, 2026
Load more
Recent Posts
  • ፖሊስ “ቴዎድሮስ በሚስቱ ሚዲያ ለምን ቤቱ ቅጭ ብሎ መግለጫ አይሰጥም ነበር? April 26, 2026
  • ቅዳሜ ምሽት በዋሽንግተን ዲሲ ሂልቶን፤ ሶስት ቀን የተደበቀው “ትኩላ” ዝርዝር ሪፖርት April 26, 2026
  • “ኢሳያስ ከአሜሪካ ወዳጅነትን ይፈራሉ፤ ግንቡ ይፈርስባቸዋል” ቲቦር ናጊ April 26, 2026
  • አውሮፓ ህብረት የጋራ መከላከያ ለማቋቋም የስምምነት ረቂቅ ሊያዘጋጅ ነው April 26, 2026
  • የኢልሀን ኦማር የ30 ሚሊዮን ዶላር የሀብት መዝገብ እየተመረመረ ነው “የሂሳብ ስህተት ነው” ብላለች April 26, 2026
  • የፔትሮ-ዶላር ግርዶሽ! ወደ ዘመን ዩዋና? April 26, 2026
  • ፕሮፌሰር መሐመድ ሐሰን የፕሬዚዳንት ኢሳያስ የግል አምባሳደር April 13, 2026
  • Iran reneges on key point of ceasefire amid allegations of broken promises   April 8, 2026
  • Erdogan warns of ‘sabotage’ in Iran ceasefire during Trump call April 8, 2026
  • እዚህ ሀገር ያሉ የኤርዶኻን ወኪሎች እንዲያውም ቁርጣቸውን ቢያውቁ… April 8, 2026
  • የአውሮፓ ህብረት ሻዕቢያ ጣልቃ ገብነት እንዲያቆም አሳሰበ – ኤርትራዊያን ተቃውሞ አሰሙ April 8, 2026
  • ትዕይንተ ሕዝብ ወይስ ትዕይነተ ውድቀት? – መልማዮቹና ለኪዎቻቸው ዒላማ ያደረጉት ምን እንደሆነ አየንበት! April 8, 2026
  • ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም በሰላማዊ ኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር በጋራ ለመስራት ተስማሙ March 29, 2026
  • ምርጫ ለማጨናገፍ ሻዕቢያ ያዘጋጀው የፕሮፓጋንዳ ማንዋል “ምርጫ ማክሸፍ የህልውና ጉዳይ ነው” ይላል March 29, 2026
  • ስብሰቡን “ሸፍጥ ይመስላል” ያሉት ዶ.ር ሚኒሊክ ከመጪው ቅዳሜ የአመጽ ጥሪ ምድብ ውጪ ሆኑ፤ የፋኖ ጉዳይ አስፈርቷል March 28, 2026
Social networks
FacebookLikes
X TwitterFollowers
PinterestFollowers
InstagramFollowers
YoutubeSubscribers
VimeoSubscribers
    VOE
    The VOICES OF ETHIOPIA/ VOE is free website provied news, information, opinions and analysis, from and to the public "በሰው ልጆች ዕልቂትና በብሄራዊ ጥቅም መነገድ ይቁም!"

    MENU

    NEWShomeMEDIAOPINIONtopnewswPOLITICSSOCIETYlawworldentertainmentECONOMYINTERVIEWeventsportOromiffafeaturedhotbusinessarchivetips
    © Copyright 2026,voicesofethiopia All Rights Reserved
    • CONTACT
    • law
    • INTERVIEW
    • ያበደው
    • ECONOMY
    • Home demo times
    • VOE VIDEO
    • ENGLISH PAGE
    • Home Demo default 2