TIPS 1
እሁድ ዕለት "እመነኝ አራት ኪሎ ንርው መዳፍረሻችን" ሲል ለምላላቸው ስማቸው በጊዮን ሚዲያ ሰፊ ቃለ ምልልስ የሰጠው በአማራ ክልል የሸዋ ፋኖ አዛዥ አሰግድ መኮንን በሰላም እጅ መስጠቱ ይፋ ሆነ። በቃለ ምልልሱ አዲስ አበባና ደብረ...
ገና ከጅምሩ “አንደ ወጥ አመራር፣ ድርጅታዊ ግብ፣ ዓላማ የለውም፤ በዚህ አካሄድ ጦርነት ማካሄድ ይከብዳል፤ ጊዜያዊ ድሎች ቢመዘገቡም ዘላቂ ድል ማግኘት ያስቸግራል” የሚለው በአማራ ክልል የተነሳውን ግጭት አስመልክቶ በስፋትና በተደ...
ደጅ ጥናትን እንደ ሙስና እያየን እንዴት ብለን ጉዳያችንን ልናስረዳ እንችላለን። ግብፅ እኮ አሜሪካና አውሮፓ ትልልቅ ደጅ ጠኝዎችን (lobbying power house) በሚሊዮን ዶላር ቀጥረው ጉዳያቸውን በየመስሪያ ቤቱ እየዞሩ ያስ...
ሱዳን ለዚህ የበቃችው በርካታ ክምር ችግሮች ቢኖሩባትም በዋናናት ከአገሪቱ መንግስት እኩል ሃይል ገንብቶ ክንዱን ያፈረጠመ ሃይል መፈጠሩን ተከትሎ ነው። የውጭ ሃይሎች ወገን ለይተው እጃቸውን የከተቱባት ሱዳን ቀስ እያለ ወደ ቀውስ ...
ህወሓት በ50 አመታት ታሪኬ አጋጥሞኝ የማያውቅ ፈተና ውስጥ ነኝ አለ፣ በቀጣይ ሳምንታት የፓርቲ ጉባኤየን ለማካሄድ ወስኛለሁ ብሏል! የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ለ11 ቀናት ሳካሂደው የነበረው የፓርቲው ከፍተኛ አመራ...
በአማራ ክልል በኤች አይቪ የተጠቁ መድሃኒት ማግኘት አልቻሉም። ህጻናት ትምህርት አቁመዋል። የስኳርና የኩላሊት በሽተኞች ስቃይ ለመናገር የሚከብድ ነው። በጦርነት ፈርሶ ያላገገመው አማራ ክልል አሁን ደግሞ ጎጃም እየወላለቀበት ነው።...
ሴናተሩ ኢትዮጵያን ነክሰው የያዙና ፊት ለፊት ገጦ በሚታይ ደረጃ የሚከሱ ነበሩ። ለግብጽ መወገናቸው ብቻ ሳይሆን ትህነግ የመዋጋት አቅሙ ፈራርሶ ሲያጣጥር " ጦርነቱን ለማስቆም እና ለደረሱ ጥሰቶች ተጠያቂነት እንዲኖር ተጽዕኖ ይፈጥ...
ሰሞኑን " ኢትዮጵያ ላይ ኢንቨስት አታድርጉ፣ ያደረጋችሁም ሳይመሽ ለቃችሁ ጥፉ" የሚል ጥቅል ዓላማ ያለው ሪፖርት ላቀረበው “vates” የተባለ የህቡዕ ቡድን ቁጥር ሁለት ሪፖርት ግብዓት የሚውሉ ዜናዎች እየተመረቱ እንደሆነ፣ ይህም...
በገበታ ለሀገር መርኃ ግብር የተገናባው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ተመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላችው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ...
የፋኖ ኀይሎች ለድርድር እንዲዘጋጁ ጥረት እያደረገ መሆኑን የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል አስታወቀ። ፋኖዎች ከተበታተኑበት ተሰባስበው ራሳቸውን ለሰላም ንግግር እንዲያዘጋጁ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል ...
የቀድሞ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ 8 ተከሳሾች ከይዞታ ምዝበራ ጋር ተያይዞ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። 1ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታን በተለያዩ መጠኖች ግለሰቦች ያለአግባብ እንዲወስዱ በማድረግና...
የተማሪዎችና የሰላማዊ ዜጎችን ዕገታ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ከሆነ ዓመታት አስቆጥሯል። ጉዳዩ ፖለቲካ መሆኑ ይፋ ቢሆንም አንድም አካል ሃላፊነት ወስዶ በይፋ እገታ ስለፈጸመበት ምክንያትም ሆነ ምን ለመደራደር እገታው እንደተፈጸመ አይገለ...
በመላው አገሪቱ በተለያዩ ምክንያቶች የማስተማር ስራቸውን ካቆሙ 5430 ትምህርት ቤቶች መካከል 4,178 ትምህርት ቤቶች የሚገኙት በአማራ ክልል መሆኑ ተሰማ። ከተጠቀሰው አሃዝ ውስጥ ሰማኒያ ዘጠኝ በመቶ የሚሆኑት ትምህርት ቤቶች የ...
የመንግስት ደጋፊዎችና አብረውት የሚሰሩት አንድ አንቀጽ ሳያነቡ በደፈና “የመፈንቅለ መንግስት ሴራ ሰነድ ተጋለጠ” በሚል ያሰራጩት አድራሻ እንጂ ባለቤት የሌለው የህቡዕ ሪፖርት “ሸኔ ተመቷል” ይላል። መልሶ ደግሞ ኦነግ ሸኔ የትግል...
የዐቃቤ ህግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ ብይን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሾቹም÷ 1ኛ የሁለተኛ ተከሳሽ ወኪል የሆነው ፍፁም ተክሉ አፅብሀ፣ 2ኛ የኡስ...
አዲስ ዘመን "ፈር የለቀቀውን የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ማን ሃይ ይበለው" የሚል አስተያየት አዘል ጽሁፍ ጽፏል። ነገር ግን በጽሁፉ የብሄራዊና ዓለም አቀፍ ህጎችን በወጉ አልተብራሩም። ከምንም በላይ ግን ኃይሌ ዛሬ የስፖርቱን ስል...
በትግራይ ክልል በሴቶች ላይ የሚፈጸመው አፈና፣ ግድያ እና ፆታዊ ጥቃት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የተጎጂ ቤተሰቦች እና የሴቶች መብት ተሟጋቾች እየገለጹ ይገኛሉ።በመቀለ ባለፉት 11 ወራት 12 የሚሆኑ ሴቶች መገደላቸውን የትግራይ...
"ኢትዮጵያዊያን እንዲሞቱ እንጂ እንዲጠቀሙ ሲጠይቁ ድጋፍ የማያገኙ ከሆነ ለብሄራዊ ጥቅማቸው መከበር ሲሉ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስዱ ሊታወቅ ይገባል" ይህ በተደጋጋሚ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት የሚነገር አሁናዊ ቋንቋ ነው። ኢትዮ...

