ማህደር
በኢትዮጵያ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን ዜና አንባቢነት በብዙዎች ዘንድ ይታወቃል። ለረዥም ዓመታት የዶቼ ቬለ የኢየሩሳሌም ዘጋቢም ነበር። ከጥቂት ዓመታት ወዲህ ጠንከር ያለ ህመም አጋጣመው ህክምናውን በትዕግሥትና በተስፋ ሲከታተል ቆይቷል።...
በታሪክ ውስጥ የአርበኝነት ተጋድሎ ሰፊ ቦታ አለው፤ ምክንያቱም የሀገር ሉዓላዊነት ጉዳይ ነው። አርበኝነት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ግንባር ቀደም ሆኖ የሚጠቀሰው ደግሞ አፍሪካ ውስጥ ሆና ቅኝ ያልተገዛች ነፃ ሀገር መሆኗ ነው። አንዲ...
ኢትዮጵያውያን ከመቼውም ጊዜ በላይ የሚናፍቁት ጉዳይ ቢኖር ሰላምን ነው፡፡ ምንም እንኳ የኑሮ ውድነቱ ከጊዜ ወደጊዜ እያሻቀበ ቢመጣም ከሰላም መስፈን እንደማይበልጥም አሳምረው ያውቃሉ፡፡ ታድያ ለዚህ ሰላም መስፈን ከሁሉም ዜጋ የሚጠ...
ፕሮፌሰሩ ‹‹ በልጅነቴ በጣም የታደልኩ ነበርኩ፡፡ ሶስት ቤተሰቦች ናቸው ያሳደጉኝ ማለት እችላለው ይላሉ ›› በገዛ አንደበታቸው ስለ ራሳቸው ሲናገሩ፡፡ የፕሮፌሰሩ ታሪክ ከዚህ ይጀምራል፡፡ የዛሬው ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ከወላጅ...
እነዚህ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ፕሮፌሰር እና የፖለቲካ ሳይንቲስት እሌኒ ሳንቲም ዘለቀ ቃላት ናቸው። ፕሮፌሰር እሌኒ ይህን መልዕክት በማኅበራዊ ትስስር ገጿ ካስተላለፈች አንድ ሳምንት በኋላ ኒው ዮርክ በሚገኘው ኢስት ኢንድ ሆስፒስ ው...
የራሳችንን ቴክኖሎጅ ባለማበልፀጋችን በየዓመቱ ከሌለን አንጡራ ሀብት መልሰን ከአህጉሪቱ ውጭ ወደ አሉ ሀገራት የምንልከው ገንዘብ እጅግ ከፍተኛ ነው። ስለዚህ ወደ ማያቋርጥ የድህነት ዑደት ውስጥ ነው የምሽከረከረው ማለት ነው።ግብር...
The marathon runner will always be remembered for running the gruelling race in Rome barefoot The Olympic Games are often a platform for athletes...
የመጀመርያውን የረቂቅ ሙዚቃ ትምህርት ተምረው ከመጡት ውስጥ ግንባር ቀደሙ ሰው፣ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ትምህርት ታሪክ ማስጀመርያ መሰረት ይሏቸዋል የሙዚቃ ባለሞያው ሰርፀ ፍሬስብሃት። ለዛሬ የሀገራችን የሙዚቃ ዕድገት ትላንት ላ...
አቡነ ጴጥሮስ የተወለዱት በ1875 ዓ.ም በዚህ ሳምንት ነበር። የልጃቸውን የእውቀት ጮራ ለማየት ጉጉት ያደረባቸው ወላጆቻቸው የልጃቸው ዕድሜ ገና ለትምህርት ሳይደርስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመውሰድ ለጋ አዕምሯቸውን በእውቀት ያ...
የጥር ወር የአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ የሚሆንበት ወር ነው። ምክንያቱም የአፍሪካ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ የሕብረቱ መቀመጫ በሆነችው አዲስ አበባ የሚካሄድበት መሆኑ ነው። ምንም እንኳን በዚህ ዓመት የሚካሄደው በየካቲት ወር መጀመሪያ ...
ውድ አንባብያን፣ ይህ ጽሁፍ ከዚህ ቀደም ከዳኛ ወልደሚካኤል መሸሻ ጋር ተስፋዬ ገብረአብን አስመልክቶ አወጥተን ከነበረው ሪፖርት ጽሁፍ ተከታይ ነው። በዚህ መሰረት ከተስፋዬ ገብረአብ ጋር አብረን ስንኖር እጄ ላይ ከወደቁት...
በሰርፀ ፍሬስብሃት በሀገራችን ሙዚቃ ውስጥ ያለው የሴት ሙዚቀኞች ተሳትፎ፤ ከድምጻዊነት ተሻግሮ፣ በሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋችነት እና በሙዚቃ አቀናባሪነት እንዲያም ሲል፣ በሙዚቃ ቀማሪነት ደረጃ፣ እስከ ዛሬ ለማየት ባልታደልንበ...
It was indicated during the ceremony that Ketema had also served his country in various responsibilities in addition to his contributions to the...
የኢትዮጵያ ክብርና ነፃነት በቆራጥ ልጆቿ መሥዋዕትነት የተገኘ መሆኑ የማያጠያይቅ ነው፡፡ ለሀገራችን ሠላም፣ ለሠንደቅ ዓላማችን ክብር ሲሉ መሥዋዕትነት ከከፈሉ ጀግና ኢትዮጵያውያን መካከል ደግሞ ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ሃብተማርያም...
የውሃ ሃብት ባለሙያ ነኝ፤ የግድቡ ጉዳይ ቀጥታ ከሙያዬ ጋር ባይገናኝም እንደዜጋ ሁኔታውን በቅርብ እከታተላለሁ፤ ፖለቲካንም እንዲሁ። የዋዜማን ሰዎች ዋዜማ ሳትሆኑ ነው የማውቃችሁ፤ ካገር ከመውጣታችሁ በፊት ማለቴ ነው። የማውቃችሁም...
አቶ ተስፋዬ ጌታቸው ከአባታቸው ከአቶ ጌታቸው ተማች፣ ከእናታቸው ከወ/ሮ ይታሹ ጥጋቡ የካቲት 21 ቀን 1962 ዓ.ም በቀድሞው ጐንደር ክፍለ ሃገር፤ ጋይንት አውራጃ በአሁኑ የደ/ጐንደር አስተዳደር ዞን ስማዳ ወረዳ ልዩ ስሙ አጅ ቀ...
የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን ሚያዚያ 27፤2009 የተከበረበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በዕለቱ (May 5, 2017) “የኢትዮጵያ አርበኞች ውለታና የባንዳዎች ዕዳ!” በሚል ርዕስ አንድ ጽሁፍ ለኅትመት አቅርቦ...
በተለያዩ ወቅቶች የሰውን ልጅ ከእንስሳ በማሳነስ የተፈጸሙ ወንጀሎች ስለመኖራቸው መረጃዎች ይወጣሉ። በቤተ ሙከራ ውስጥ የሚፈበረኩትና ሆን ተብለው እንዲሰራጩ የሚደረጉት የበሽታ መነሻዎች የክቡር ሰው ልጆችን ህይወት በሚዘገንን ሁኔታ...

