ይህ ስትራቴጂካዊ ጉዞ ኢትዮጵያ ለቀጠናው "የኃይል ማዕከል" (Energy Hub) በመሆን የምታደርገውን ጥረት ይበልጥ የሚያጠናክር ሲሆን፣ በተለይም የታላቁ የህዳሴ ግድብ ከሌሎች የሃይል ማመንጫዎች ጋር ተደምሮ ለአፍሪካ ቀንድ አስተ...
“ትግራይን የጦርነት አውድማ ያደርጋታል” የተባለውን ጦርነት በሁሉም አቅጣጫ ለመጀመር ሩጫው በተጧጧፈበት በአሁኑ ወቅት የክልሉ ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር “እኔ የለሁበትም። ጄኔራሎቹ ለጊዚያዊ ለአስተዳደሩ አይታዘዙም” ሲሉ ...
በጠለምት ግንባር የአርሚ አስራ አንድ አዛዥ የሆኑት ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ በሰላም እጅ ለመስጠት ከአገር መከላከያ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑ ተሰማ። ከተለያዩ አርሚዎች የሚከዱ ታጣቂዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ ተጠቅሶ ያለማቋረጥ ሪፖርት...
የወልቃይት ጠገዴ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው ከትግራይ አቅጣጫ እየተነሳ ነው የሉትን የጦርነት አካሄድ አስመልክቶ ሁለት ስለት ያለው ሰይፍ ሲሉ የዘረዘሩትን አቋም ይፋ አድረገዋል። ጽሁፉ የተላከው ለአንዳፍታ ሚዲያ ሲሆን...
የውድብ ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ባወጣው ወቅታዊ መግለጫ፣ በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀስ "የጥፋት ቡድን" ያለፈው የጦርነት ጠባሳ ሳይሽር አዲስ የጦርነት ቀስቃሽ ተግባር ውስጥ መግባቱን አስታውቋል። ድርጅቱ "በወጣቶች ሕ...
የፕሪቶሪያው ስምምነት በትህነግ በኩል መፍረሱን የትግራይ ተቃዋሚ ፓሪዎች አስታወቁ፤ ትግራይን የጦር ማዕከል የሚያደርገው የሻዕቢያ ዕቅድ ተግባራዊ መሆኑ በትግራይ ዳግም ቀውስ አስነሳ፤ አፈሳና ሽሽት መጀመሩ ተነገረ። ያለፈውን ጦርነ...
ዶናልድ ትራምፕ ትኩረታቸውን ወደ ፐርሽያ ገልፍ ባላንጣቸው ኢራን በመመለስ፣ ቀደም ሲል በደቡባዊ ቻይና ባህር ትንቀሳቀስ የነበረችውን ግዙፏን "አብርሃም ሊንከን" የጦር መርከብ (Aircraft carrier) ወደ ሆርሙዝ ባህረሰላጤ ...
የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪና የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በክልሉ ውስጥ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ወደ ጎን በመተው ሕዝብን ዳግም ወደ ጦርነት የሚ...
ሕዝቡ ከአሁኑ በኋላ ሕዝቡ ወደ ቀደመው መንገድ በኃይል አይገባም። ጦርነት እንዳለ ቢረዳም አልፈራም። የሚችለውን ለማድረግ በራሱ መንገድ ተደራጅቷል። በሌላም በኩል ለትግራይ ኃይሎች የሚሰሩ አሉ፤ ታዛቢዎች እንደሚሉት በሰላማዊ መንገ...
ቪኦኢ - በዳቮስ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ሞሐመድ (ኢሮ) ያስመዘገቡት ዲፕሎማሲያዊ ድል፣ በአፍሪካ ቀንድ ለዘመናት የነበረውን የኃይል ሚዛን የናጠ ታሪካዊ ክስተት ተደርጎ ተወስዷል። ይህ ክስተ...
አዲስ ሪፓርተር፡- ሕንድ እና አውሮፓ ከሃያ ዓመት በላይየፈጀውን የነፃ ገበያ ንግድ ስምምነት ድርድር በኒው ዴልሂየጋራ ንግድ ስምምነቱን በመፈራረም መቋጫ አግኝቷል። ይህስምምነት በአጠቃላይ የሁለት ቢሊዮን ህዝብ ገበያንየሚያ...
ሕዝቡ ከአሁኑ በኋላ ሕዝቡ ወደ ቀደመው መንገድ በኃይል አይገባም። ጦርነት እንዳለ ቢረዳም አልፈራም። የሚችለውን ለማድረግ በራሱ መንገድ ተደራጅቷል። በሌላም በኩል ለትግራይ ኃይሎች የሚሰሩ አሉ፤ ታዛቢዎች እንደሚሉት በሰላማዊ መንገ...
ትህነግ በጉለት አቅጣጫ በጠለምት፣ እንዲሁም በሱዳን ድንበር ወደ ወልቃይት ጦርነት ለመክፈት ከጫፍ ደርሰዋል። ይፋ በተደረገው አዲስ ሹመት መሰረት፣ የአርሚ 50 አዛዥ ወዲ ኤምባቲ የትግራይ ኃይሎች ዋና አዛዥ በመሆን ሌተናል ታደሰ ...
‘The UAE has decided to withdraw from Yemen completely, and I believe this is essential for the continuation of strong relations with the UAE,’ S...
አዲስ ሪፖርተር – ሼኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ “ህዝቡና አገሬ ይናፍቁኛል” በማለት ከሳዑዲ ያስተላለፉት ልብ የሚነካ መልዕክት፣ “የሰራተኛ ቁጥር ጨምሩ፤ መካከለኛ ገቢ ያለው የህብረተሰብ ክፍል ተፈጥሮ ማየት እፈልጋለሁ፤ ...
adireporter - [በውሸት፣ በጥላቻና በባንዳነት የተገነባ የአንዳርጋቸው ጽጌ የፖለቲካ ማንነት] ለማያውቁት ሁሉ ሊነገር ይገባል። አንዳርጋቸው በሚመስሉት ሚዲያዎች በየጊዜው እየወጣ የሚናገረው ሁሉ ሃሰት መሆኑን መናገር ደግሞ ...
አዲስ ሪፖርተር – “ገዳዮቹን አስመልክቶ ምንም መናገር አይቻልም” ይላል አዲስ ሪፖርተር ያናገራቸው የአርሲ ቤተክህነት ሰራተኛ። “ለምን” ሲባሉ ዝርዝር መናገር ፈቃደኛ አልሆኑም። ስለሞቱት መናገር እንጂ ስለገዳዮች ማሰብ በ...
አዲስ ሪፖርተር - በአፋር ክልል ተጀመረ የተባለው ወረራ፣ “የፌደራል ስርዓቱን እናፈርሳለን” በሚል ወታደራዊ ዝግጅቱን እያጠናከሩ ያሉት የፕሬዚዳንት ኢሳያስ ዕቅድ መሆኑን አቶ ጌታቸው ረዳ አመለከቱ። በአፋር ክልል ላይ የተጀመረውን...

