News
"መጀመሪያ ትህነግን" በሚል ቅድመ ዝግጅት የህልውና ዘመቻው ላይ ከተሳተፉ በሁዋላ ፋኖን በማደራጀት የተከሰሱትና ከአገር ውጭ ያሉ በአብዛኛው የጎጃም ባለሃብቶች ክስ እንዲቋረጥ መወሰኑ ተሰማ። ሽምግልና ተልኮ በጥብቅ ውይይት እየተደ...
አርበኛ ዘመነ ካሴ “ዓለም እያዘነብንም እየሳቀብንም ነው” በማለት “መተው ነገሬን ከተተው” እንደሚባለው በመተው “አንድ እንሁን” የሚል ጥሪ አሰማ። ፋኖ ኢትዮጵያን ሠርቶ ምስራቅ አፍሪካን ያረጋጋል ብሏል፤ ቀደም ባሉት ጊዜያት እሱ...
"የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነኝ። ላለፉት ሁለት ዓመታት ወደ ትምህርት ቤት አልሄድኩም። ትምህርት ባይቋረጥ ኖሮ በሚቀጥለው ዓመት ወደ ዩኒቨርሲቲ የምገባበት ጊዜ ነበር። ቤተሰቦቻቸው የገንዘብ አቅም ያላቸው የእድሜ አኩዮቼ ወደ ባሕር ዳ...
በመስከረም የሰራተኛ ማህበራትና ተጠቃሚዎች በበጎ የተመለከቱት፣ መንግስትም ካሁን በሁውላ በተከታታይ ጭማሪ እንደሚያካሂድ ተናግሮ ይፋ ያደርገው የደሞዝ ጭማሪ በተቃውሞ የተሰለፉትን አላስደሰተም። አዲስ አበባና ውጭ ሆነው በመናበብ የ...
ታጣቂዎቹ ለቤተሰብ '1.6 ሚሊየን ብር ካልከፈላችሁ አንለቀውም' በማለት ስልክ በተደጋጋሚ በመደወል ይጠይቁ እንደነበርና በኃላም ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር ወሰዱ፤ የካውንስሉ ከፍተኛ አመራሮች ታጣቂዎቹ ለቤተሰብ በደወሉበት የስልክ...
ኢትዮጵያ ሁለት ሊታረቁ የማይችሉ ጎዳና ላይ ትገኛለች። አንደኛው ጠቅላይ ሚኒስትር የሚከንፉበት "የፈጥነት ባቡር" ሲሆን፣ ሌላኛው መንገድ ደግሞ መልካቸውንና ቁመናቸውን መሽቶ ሲነጋ የሚቀያይሩ፣ ጠዋት ተጣምረው ከሰዓት በሚበተኑ፣ ቋ...
ኦሮሚያ ላይ ተመሳሳይ አቋም እንደሌላቸው የሚታወቁት "የኦሮሞ ልሂቃን" በቅርቡ ሲያትል ተሰብስበው ህብረት መፍተራቸውን በአቋም መግለጫ ቢያስታውቁም፣ አካሄዱ እንደተባለው አለመሆኑን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ እየገለጹ ነው። አዲስ ...
የአማራ ክልል የልማት ድርጅቶች ከሚባሉት መካከል አንዱ የሆነው የጸደይ ባንክ በዓመቱ መጨረሻ 870 ሚሊዮን ብር ከስሯል። የኢትዮሪቪው ተባባሪ ከባህር ዳርና አካባቢው ባሰባሰበው መረጃ ባንኩን ያከሰረው ዝርፊያ ነው። በባንኩ ቅርንጫ...
ኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቲክኖሎጂ ፓርክ (አይሲቲ ፓርክ) ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ አሕመድን ጨምሮ በቁጥጥር የዋሉት ሰዎች ጉዳይ በመንግስት ደረጃ ከፍተኛ ውዝግብ ሊያስነሳ እንደሚችል ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ለኢትዮሪቪው አስታወቁ...
"ኢትዮ ፎረም" ገና "ለውጡ" በመጣ ማግስት ከሚያዝያ 2010 ጀምሮ የቀድሞው የኢትዮጵያ የመረጃ እና የደህንነት ተቋም አባላት ከህወሐት ፅህፈት ቤት ጋር በመቀናጀት፤ ከ"ለውጡ" በፊት "ENN" ይባል ከነበረው የቴሌቪዥን ጣቢያ የተ...
መንግስት ይፋ እንዳደረገው ከመስከረም ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደርገው የደመወዝ ማስተካከያ ከ160 ቢሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት ጠይቋል፡፡ ይሄም ለደመወዝ የሚወጣውን ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር አድርሶታል...
"ማን ተናገር አለህ? ማን ተሰብስቦ በቃለ ጉባኤ አጸደቀ? መቼ ተወሰነ? ኃላፊነቱን ማን ሰጠህ? ለምን ተናገርክ? ለምን ለመናገር ተነሳሳህ ወዘተ" በሚል የስራ አስፈጻሚው ይገመገማሉ። "ለመንግስት የሚጠቅም መግለጫ ለመስጠት እንዴት...
"ጦርነቱ ከተጀመረ አስመራ አፍንጫ ደርሶ አይቆምም። በውጤቱ ኤርትራ የምትቀጥለው ልክ ለዩክሬን እንደቀረበላት ዓይነት ምርጫ መሬት ልውውጥ ነው። በልውውጡ ኢትዮጵያ አሰብን ትወስዳለች" በሚል ከሚነሳው የበርካቶች አሳብ ጋር የሚያያዝ...
ዓለም በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና ፑቲን የአላስካ ቀጠሮ በስኬት መጠናቀቁ ተሰምቷል። የተባበሩት መንግስታትም አድናቆቱን አስታውቋል። የሁለቱ አገራ ጦርነት ዓለምን በኢኮኖሚ ያዛለና ለኑሮ ውድነት ከፍተኛ...
በሕግ የታገደውን የቀድሞውን ትህነግ ፅህፈት ቤት ከትግራይ ውጭ ሰነአፌ መደረጉ በተሰማ ማግስት ሌላ የልዩነት ዜና ተሰማ። በደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር / ትህነግ በኤርትራ ድንበር አቅራቢያ ያ...
በጉጂ ዞን የምትገኘው ሻኪሶ የበለጸገች ናት። ከርሷ ወርቅ፣ታንታለምና ኤመራልድን ጨምሮ ሰላሳ ሰባት የሚጠጉ የማዕድን ዓይነቶችን ታቅፏል። ቀደም ሲል ሻኪሶ ሀብቷ ከከተማዋ እንዳይወጣ ኮሶን ትግት እንደነበር የሚነገረው በዚሁ የከርሷ...
በሶስተኛ ወገን ግፊትና ትስስር በአማራ ክልል ከሁለት ዓመት በፊት የተጀመረውን የፋኖ እንቅስቃሴ ተከትሎ ከአገር የኮበለሉ የጎጃም ባለሃብቶች ወደ አገር ቤት ለመመለስ እንቅስቅሴ ማድረጋቸው ተሰማ። ውሳኔው ረብሻውንና ቀውሱን በሚፍለ...
በአሜሪካ የጥገኝነት ማመልከቻ ያስገቡት አቶ በቀለ ገርባ የስደት ፈቃድ ማመልከቻቸው ውድቅ ተደረገ። በድጋሚ እንዲታይላቸው ይግባኝ መጠየቃቸውም ታውቋል። ዳግም ወደ ፖለቲካ ተሳትፎ የተመለሱትም በዚህ ሳቢያ እንደሆነ ተመልክቷል። ከእ...



